Trendings

Getenesh Gebeyehu

በክልሉ በተደረገው የፀጥታ ሥራ አብዛኛዎቹን የፀጥታ ችግሮች መፍታት ችለናል፦ አቶ ፋጂዮ ሳፒ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ከጎባ ክላስተር ኩታ ገጠም (ዞኖችና ወረዳዎች) ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ ላይ በአርብቶ አደር አካባቢዎች (በጎባ ክላስተር) ኩታ ገጠም ዞኖችና ወረዳዎች የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር ለመቅረፍ የታቀደ ዕቅድ በክልሉ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ በአቶ ሀብታሙ አለሙ ቀርቦ ውይይት…

Read More

ክልሉ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ926 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ926 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታወቀ። የክልሉ የይቅርታ ቦርድ በይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን የሚያሟሉ ታራሚዎችን ከመንግስት፣ ከህዝብና ከታራሚ ጥቅም አኳያ ሲመረምር መቆየቱን የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ እሸቱ ጎዴቶ ገልጸዋል ። በተደረገው ምርመራም በአጠቃላይ የይቅርታ ጥያቄ ካቀረቡ 978 ታራሚዎች መካከል መስፈርቱን ያሟሉ 926…

Read More

የወሳኝ ኩነት ምዝገባን ውጤታማ ለማድረግ በየደረጃው ያለው አመራር ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ::

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ድጋፋዊ ክትትል ግብረ መልስ ዙሪያ የባለድርሻ አካላት ምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሄደ። በክልሉ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ እንቅስቃሴን ዙሪያ ከክልሉ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ጋር በጥምረት የተዋቀረው የቴክኒክ ኮሚቴ በክልሉ ሁሉም ዞኖችና ወረዳዎች ያለው የምዝገባ ሂደት ላይ ባደረው…

Read More

ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ትኩረት በመስጠት ለመጪው ትውልድ የምትመች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ መረባረብ ይገባናል -የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዷለም::

ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ትኩረት በመስጠት ለመጪው ትውልድ የምትመች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በመረባረብ ይገባናል ሲሉ የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዷለም ገለጹ። ”ምክር ቤቶቻችን ለዘላቂ ሰላምና ለጠንካራ አገር ግንባታ ስኬታችን” በሚል መሪ ሀሳብ የፌዴራልና የክልል ምክር ቤቶች የስልጠና እና የንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል። በሰላም ሚኒስቴር በተዘጋጀው በዚሁ መድረክ ላይ የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላት እንዲሁም የክልልና የከተማ መስተዳደር…

Read More

መላው የካፋ ዞን እግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና በአውራዳ ከተማ አስተዳደር አሸናፊነት ተጠናቀቀ::

የ2016 ዓመተ ምህረት የካፋ ዞን እግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ለ11 ቀናት ሲካሄድ ቆይተው ፍጻሜ አግኝቷል። የአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊና ፖለቲካዊ ዘርፎችን ለማጠናከር የስፖርት ዘርፍ ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን የካፋ ዞን ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ነፃነት ብርሃኑ ተናግረዋል። ዞናችን በስፖርት ዘርፍ ህዝባዊ መሠረት ይዞ እንዲሄድና የዜጎችን የስፖርት ተሳትፎ ለማረጋገጥ በተሰራው ስራ በአፍሪካ ብሎም በአለም አቀፍ ደረጃ…

Read More

የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የአካባቢን ጸጋ መሰረት አድርጎ በመተግበሩ ውጤት እየተመዘገበ ነው::

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎች የአካባቢን ጸጋ መሰረት በማድረግ ለሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር በተከናወኑ ሥራዎች ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑ ተገለጸ። ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉት የክልሎቹ የሥራ ሃላፊዎች እንደገለጹት መርሀ-ግብሩ የአካባቢን ፀጋ መሠረት ባደረገ መልኩ ተግባራዊ በመደረጉ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እየተመዘገቡ ናቸው። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር እንደገለጹት ሀገራዊው የሌማት…

Read More

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የተመድ ዋና ጸሀፊ ልዩ ተወካይና ዩኤንሶም ሀላፊ ጋር ተወያዩ::

የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ ልዩ ተወካይና በተባበሩት መንግስታት የሶማሊያ ድጋፍ ተልዕኮ(ዩኤንሶም) ሀላፊ ካትሪዮና ላንግ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ታዬ፤ ኢትዮጵያ በቀጣናው ቀጣይነት ያለው ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን ያላትን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል፡፡ ካትሪዮና ላንግ በበኩላቸው÷ ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት ያደረገችውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድንቀዋል፡፡ በተጨማሪም በውይይቱ ወቅት ሁለቱ ወገኖች በቀጣይ…

Read More

በምንዛሬ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት 3 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ማዳን ተቻለ::

ወደ ሀገር ውስጥ በውጪ ምንዛሬ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር በቀል ምርቶች በመተካት 3 ነጥብ 1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ከብክነት ማዳን መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የ2016 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምን በተመለከተ ከሚኒስቴሩ ሥራ አስፈፃሚዎች እና ሠራተኞች ጋር እየተወያየ ነው፡፡ በዚህ ወቅትም የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ተግዳሮቶች ለመቅረፍ ከፍተኛ ጥረት በመደረጉ አበረታች ለውጥ መምጣቱ ተገልጿል።…

Read More

የመከላከያ መረጃ ዋና መምሪያ አዲስ አርማ ይፋ አደረገ::

አዲሱ አርማ ዋና መምሪያው የተሰጠውን ተቋማዊ ግዳጅና ተልዕኮ በሚገልፅ መልኩ ተሰርቶ ርክክብ መደረጉ ተጠቅሷል። በርክክብ ሰነ- ሰርዓቱ ላይ የተገኙት ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና ለተቋማዊ ዝማኔም ይሁን ለመምሪያው የግዳጅ አፈፃፀም ውጤት አዲስ የተሰራው አርማ /ሎጎ/ ትልቅ ትርጉም አለው ብለዋል። መለያ ምልክቱን ለማሰራት ሰፊ ጥናት የተካሄደ መሆኑን የተናገሩት ጀኔራል መኮንኑ አርማው በጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዡር ሹም ፊልድ ማርሻል…

Read More

በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ከ50 ሺ በላይ ለሚሆኑ መምህራንና የትምህርት አመራሮች ስልጠና ይሰጣል- ትምህርት ሚኒስቴር::

በዘንድሮው ዓመት በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የመምህራን የክረምት ስልጠና ከ50 ሺ በላይ መምህራንና የትምህርት አመራሮች ስልጠና እንደሚሠጣቸው ተገለፀ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እንደገለጹት ስልጠናው አሁን እያስተማሩ ያሉ መምህራን በሚያስተምሩት የትምህርት ይዘትና የማስተማሪያ ስነ ዘዴ ላይ ክህሎት እንዲይዙ ያለመ ነው። መምህራኑ በሚያገኙት ስልጠና በሚያስተምሩት ትምህርት ላይ በበቂ ሁኔታ ማስተማር የሚያስችላቸውን ክህሎት እንደሚያገኙ መግለጻቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።…

Read More