በወረዳው እየለማ ያለው የሰሊጥ ምርት ለሌሎች አከባቢዎች ተሞክሮ የሚሆን ነው። አቶ ታመነ በቀለ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የግብርና ቢሮ እና የኮንታ ዞን አመራሮች በኮንታ ኮይሻ ወረዳ የበልግ አዝመራ የተሰሩ የእርሻ ስራዎችን ጉብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በበልግ የለማዉ በቆሎ፣ ሰሊጥና ካሳባ ምርት እንዲሁም የአረንጓዴ አሻራ አካል የሆነውን ሙዝ ያለበትን ደረጃ ጎበኝተዋል። በጉብኝት ወቅት የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታመነ በቀለ በወረዳ ውስጥ እየተሰሩ…
