Trendings

Getenesh Gebeyehu

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምልከታ በተደረገባቸው ዞኖች ያለው የግብርና ግብኣት አቅርቦትና ስርጭት የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ ።

በኢፌዴሪ ግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የተውጣጡ የኢንስፔክሽን ቡድን በካፋ ዞን ጊንቦ እና ዴቻ ወረዳዎች ምልከታ አድርገዋል። የኢንስፔክሽን ቡድኑ በዞኑ ተዘዋውሮ በተመለከተባቸው ወረዳዎች የቀረቡ የግብርና ግብኣት አቅርቦት ስርጭት ለበልግ የእርሻ ወቅት በተገቢው ስርጭት መካሄዱን መመልከታቸዉን የቡድኑ አስተባባሪ ወ/ሮ አልማዝ ወዳጆ ተናግረዋል ። በአንዳንድ ቀበሌዎች የሚታየው የመንገድ መበላሸት ከወቅቱ የዝናብ ሁኔታ ጋር ተግዳሮት እንዳይሆን ከወዲሁ ሊታሰብበት…

Read More

የሌማት ትሩፋት ፕሮግራም አርሶ አደሩ በአካባቢው የሚገኙ የልማት አቅሞችን በተሻለ ሁኔታ እንዲጠቀም ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በዳውሮ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ተዟዙረው የሌማት ትሩፋት ውጤቶችን ምልከታ አድርገዋል። ህብረተሰቡ የምግብ ዋስትናውን በማረጋገጥ ትርፍ አምራች እንዲሆን በመንግስት የተለያዩ ፕሮግራሞች ተነድፈው በየደረጃው ተግባራዊ በመደረግ ላይ ይገኛል። ከእነዚህም ፕሮግራሞች አንዱ በጠቅላይ ሚነስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተጀመረው የሌማት ትሩፋት ተጠቃሽ ሲሆን ዘርፉ የምግብ ዋስትንን ከማረጋገጥ…

Read More

hngnjg

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በዳውሮ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ተዟዙረው የሌማት ትሩፋት ውጤቶችን ምልከታ አድርገዋል። ህብረተሰቡ የምግብ ዋስትናውን በማረጋገጥ ትርፍ አምራች እንዲሆን በመንግስት የተለያዩ ፕሮግራሞች ተነድፈው በየደረጃው ተግባራዊ በመደረግ ላይ ይገኛል። ከእነዚህም ፕሮግራሞች አንዱ በጠቅላይ ሚነስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተጀመረው የሌማት ትሩፋት ተጠቃሽ ሲሆን ዘርፉ የምግብ ዋስትንን ከማረጋገጥ…

Read More

rfhtgh

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ አዘጋጅነት በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አፈፃፀምና በወባ ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ የክልሉ ምክር ቤት አባላት በተገኙበት በቦንጋ ተካሂዷል። በምክክር መደረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ መድረኩ የአስፈጻሚ አካላት አፈፃፀምን በመገምገም የህዝብ ውክልናን በአግባቡ ከመወጣትም በላይ በአገልግሎት አሰጣጥ…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀውን ሞዴል የኦንላይን ፈተና እየወሰዱ መሆኑ ተገለጸ።

በቤንች ሸኮ ዞን የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ ሰፊ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የዞኑ ትምህርት መምሪያ ገለፀ። በዘንድሮው አመት ለመጀመሪያ ጊዜ በሚዛን ቴፒ ዩንቨርሲቲ እየተሰጠ ያለውን ኦንላይን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሙከራ ፈተና አሰጣጥ ሂደት የዩኒቨርስቲው የዞንና የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር አመራሮች በተገኙበት ጉብኝት ተካሂዷል። በጉብኝቱ ላይ የተገኙት የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

Read More

የ2016 ብሔራዊ የሳይበር ተሰጥኦ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ

የ2016 ዓ.ም ብሔራዊ የሳይበር ተሰጥኦ ውድድር ምዝገባ ከዛሬ ግንቦት 16 ጀምሮ እስከ ግንቦት 30 እንደሚካሄድ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ። አስተዳደሩ የ2016 ብሔራዊ የሳይበር ልዩ ተሰጥኦ ውድድር ፕሮግራም ምዝገባን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሀን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሳይበር ልህቀት ማዕከል ዳይሬክተር ቢሻው በየነ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ አስተዳደሩ ባለፉት ሁለት ዓመታት ታዳጊ ወጣቶችን በመመልመል…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ 278 ሚሊዮን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያሏቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ

በክልሉ 56.7 ሚሊዮን ችግኞች የሚተከልበት የአረንጓዴ አሻራ የበልግ ተከላ በይፋ ተጀምሯል ። የበልግ አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በጉራፈርዳ ወረዳ ሴጋ ቀበሌ ተገኝተው አስጀምረዋል ። በዚሁ የማስጀመሪያ ፕሮግራሙ ላይ ባሰሙት ንግግር በ2016 ዓ.ም በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ በ3 ምዕራፎች እንደሚተከል አስታውቀዋል ። በክልሉ የሚተከለው…

Read More

የኢትዮጵያ የብሪክስ ብሔራዊ የሚኒስትሮች አስተባባሪ ኮሚቴ ሁለተኛ ስብሰባውን አካሄደ

የኢትዮጵያ የብሪክስ ብሔራዊ የሚኒስትሮች አስተባባሪ ኮሚቴ ሁለተኛ ስብሰባውን ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2016 ዓ.ም አካሂዷል። የስብሰባው ዓላማ ኢትዮጵያ በብሪክስ ስብስብ ውስጥ ያላትን ተሳትፎ መገምገም እና ቀጣይ ስራዎች ላይ አቅጣጫ ማስቀመጥ መሆኑም ተገልጿል። የኮሚቴው ሰብሳቢና የኢትዮጵያ የብሪክስ ብሔራዊ ተወካይ አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ፤ ኢትዮጵያ በብሪክስ እንቅስቃሴዎች ላይ የምታደርገው ንቁ እንቅስቃሴ ለኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጥቅሞች፣ ለሀገራዊ ልማት…

Read More

የአማራ ክልል ሰላምን ጠብቆ ማፅናት የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል – መርማሪ ቦርዱ::

የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ጠብቆ የማፅናት ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አስገነዘበ። ቦርዱ በባህርዳር ከተማ ተገኝቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፣ ከባህርዳርና ጎንደር የኮማንድ ፖስት ዕዝ ኃላፊዎች እንዲሁም በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ተጠርጥረው በማረሚያ ቤት ከሚገኙ ተጠርጣሪዎች ጋር ተወያይቷል። በውይይት መድረኩ ላይ የመርማሪ ቦርዱ ሰብሳቢ አዝመራ አንዴሞ…

Read More

ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን ጎበኙ::

በክልሉ ቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ በአንዲት ሴት ሞዴል አርሶአደር እየተከናወነ የሚገኝ የወተት ላሞች እርባታን በአቶ ማስረሻ በላቸዉ የተመራ ልዑክ ጎብኝተዋል። ወ/ሮ ሞሚና ጀማል በወረዳው ኩጃ ቀበሌ አዲስአለም መንደር በቤተሰብ ይዞታ ላይ የወተት ላሞችን እያረቡ እንደሚገኙ ተናግረዋል። በአረብ ሀገር ለስራ በመሄድ ሰርተው ያገኙትን ሀብት የወተት ላሞችን በመግዛት እርባታ መጀመራቸውን ወ/ሮ ሞሚና ተናግረዋል ። አስራ አንድ…

Read More