የፓርቲያችን የብዝሀ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው – አቶ አደም ፋራህ
የፓርቲያችን የብዝሀ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው – አቶ አደም ፋራህ የብልፅግና ፓርቲ የስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ከነገ ጀምሮ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ያደረጋል። ከግምገማ መድረኩ አስቀድሞ በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የፓርቲ አመራሮች በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን የልማት…
