ቆይታ ከእኛ ጋር!
በክልሉ ባለፉት አምስት ወራት ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ከጊዜ ወደ ጊዜ የኢንቨስትመንት ፍሰት እየጨመረ ይገኛል። በተለይም ክልሉ ከተደራጀ በኋላ በዘርፉ ከፍተኛ ለውጥ ታይቷል። ይህም በአሃዝ ክልሉ ከመደራጀቱ በፊት የኢንቨስትመንት ፍሰት በአመት በአማካይ 25 ከመቶ ከነበረበት አሁን ላይ በአመት ወደ 105 ከፍ ማለት መቻሉም…
