አስፈጻሚ ተቋማት የዞኑን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት በሚያስችሉ ተግባራት ላይ እንዲያተኩሩ ተጠየቀ።
የሸካ ዞን ምክርቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ በስሩ የሚከታተላቸዉን የአስፈጻሚ አካላት የ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት የአፈፃፀም ሪፖርት በሸካ ዞን ማሻ ከተማ ገምግሟል ። መድረኩን የመሩት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ በወቅቱ እንደገለጹት በግማሽ ዓመቱ የታዩትን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠልና ድክመቶችን በማረም በህብረሰቡ ተጠቃሚነት ላይ በትኩረት መስራት ያስፈልጋል ብለዋል። ዋና አስተዳዳሪው ከግብዓት ገንዘብ አሰባሰብ ጋር…
