በክልሉ የሲኦሲ(COC) እና ፈተና ማረምያ ፖርታል ማሽን ለምቶ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል።

ሪፖርታዥ በክልሉ የሲኦሲ(COC) እና ፈተና ማረምያ ፖርታል ማሽን ለምቶ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። በአለም ላይ በየጊዜው አዳዲስ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ ስራዎች ብቅ ብቅ ማለት ከጀመሩ ሰነባብቷል፡፡ ይህንን ተከትሎ  በቀጣይም በኢትዮጵያ ሀገራዊ ብልጽግናን ያረጋግጣል ተብሎ ከተለዩት ዘርፍ አንዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ ነው፡፡ለዚህም ሀገራችን ኢትዮጵያ አለም በቴክኖሎጂ የደረሰበትን ደረጃ በመገንዘብ የቴክኖሎጂ ዲጂታላይዘሽን ማዕቀፍ ውስጥ በማስገባት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር…

Read More

ኢትዮጵያ በ37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በትምህርት ዘርፍ ያስመዘገበቻቸውን ድሎች ታንጸባርቃለች::

ኢትዮጵያ በ37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በትምህርት ዘርፍ ያስመዘገበቻቸውን ድሎች እንደምታንጸባርቅ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በጉባኤው ላይ ከአባል ሀገራቱ መሪዎች በተጨማሪ የስድስት ሀገራት መሪዎች ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ተመላክቷል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ፤ በጉባኤው 49 ሀገራት እንደሚሳተፉ ይጠበቃል ብለዋል። እንዲሁም ከአባላት…

Read More

በክልሉ በሺሽንዳ እና በደካ ከተማ አስተዳደሮች ህዝባዊ ውይይት መካሄድ ተጀምሯል::

በሺሽንዳ እና በደካ ከተማ አስተዳደርሮች ከተለያዩ ማህበራዊ መሠረቶች ከተወጣጡ ማህበረሰብ ጋር ከተማ አቀፍ ውይይት እየተካሄደ ነው። ህዝባዊ ውይይቱ ምልዓተ ህዝቡ ስለአጠቃላይ ሀገራዊ ፖለቲካ ፣ኢኮኖሚያዊ ፣ማህበራዊ ና የሠላም ሁኔታ ላይ በበቂ ሁኔታ ከመንግስት ጋር በመወያየት ለመፍትሔው የጋራ ርብርብ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑም ተገልጿል። በውይይቱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት…

Read More

የአፍሪካ መሪዎች ሙስናን መከላከልና መቆጣጠር ላይ ጠንካራ የጋራ አቋም ሊይዙ ይገባል::

የአፍሪካ መሪዎች ሙስናን መከላከልና መቆጣጠር ላይ ጠንካራ የጋራ አቋም ሊይዙ እንደሚገባ የአፍሪካ ህብረት የሙስና መከላከል አማካሪ ቦርድ ገለጸ። የአፍሪካ ህብረት የሙስና መከላከል አማካሪ ቦርድ የስራ አመራሮች ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል። የቦርዱ ሊቀመንበር ሴናቡ ዲካቴ፤ ህብረቱ እ.አ.አ በ2003 ሙስናን ለመዋጋት ያወጣው ስምምነት በአግባቡ ተግባራዊ ባለመደረጉ የሚፈለገው ውጤት አለመምጣቱን አንስተዋል። ቦርዱ የአፍሪካ ህብረት ሙስናን መከላከልና መቆጣጠር ያስችላል…

Read More

ለአቶ ደመቀ መኮንን የጀግና ሽልማት ተበረከተላቸው::

የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን የሰቆጣ ቃልኪዳን የጀግና ሽልማት ተበረከተላቸው። አቶ ደመቀ መኮንን ይህን የጀግና ሽልማት ያገኙት ከ37ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል እየተካሄደ ባለው የሥርዓተ ምግብ ከፍተኛ መድረክ ላይ ነው። ለሽልማቱ ያበቃቸውም ለሰቆጣ ቃልኪዳን እውን መሆንና ገቢራዊነት ላደረጉት ጥረትና ቁርጥ የአመራር ብቃት ነው ተብሏል። በተለይ ደግሞ…

Read More

ሁሉን አስተሳሳሪ ገዥ ትርክት በመገንባት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን አውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው፣ አቶ ጥላሁን ከበደ::

ሁሉን አስተሳሳሪ ገዥ ትርክት በመገንባት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን አውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። ህብረብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሠለምና ሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል መሪ ሀሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚዛን አማን ከተማ ህዝባዊ ዉይይት ተካሂዷል። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል…

Read More

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ላይ የሚቀመጡ ተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ ነው::

በ2016 ዓ.ም በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ላይ የሚቀመጡ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። አገልግሎቱ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የምዝገባ ሂደትን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ዘንድሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ማከናወን የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑን የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…

Read More

የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) በኢትዮጵያ የተመድ የልማት ፕሮግራም ተወካይ ጋር ተወያዩ::

የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ተወካይ ሳሙኤል ባይድ ዶው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ ኢኮኖሚ ላይ በርካታ ሃብቶችን ማሰባሰብ እና መጠቀም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ የተጀመረውን የኢትዮጵያ ስታስቲክስ ልማት ፕሮግራም ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገልፀዋል። በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም በተለይ…

Read More

44ኛው የአፍሪካ ሕብረት አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብስባ ተጠናቀቀ::

44ኛው የአፍሪካ ሕብረት አስፈጻሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ዛሬ ማለዳ ተጠናቋል። ስብሰባው “ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ስርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ፣ የሕይወት ዘመን፣ ጥራትና አግባብነት ያለው የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋት“ በሚል የአፍሪካ ሕብረት ባዘጋጀው የ2024 መሪ ሀሳብ ሲካሄድ ቆይቷል። ምክር ቤቱ ከጥር 6 እስከ 17 ቀን 2016 ዓ.ም 47ኛው የአፍሪካ ሕብረት ቋሚ…

Read More

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በክፍት መደቦች የሰው ሀይል በቅጥር ለማሟላት ባወጣው ማስታወቂያ በአካል ቀርባችሁ የተመዘገባችሁ ውስጥ ስማችሁ ከታች የተጠቀሳችሁ ተወዳዳሪዎች በተጠቀሰው ዕለትና ሰዓት ተገኝታችሁ ፈተና እንዲትወስዱ ጥሪ እናስተላልፋለን

Read More