በበጀት ዓመቱ የፕሮጀክቶች አፈጻጸል መሻሻል ታይቶባቸዋል ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ሪፖርት ማቅረባቸዉን እንደቀጠሉ ነዉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማዕድን ዘረፍና በመስኖ ልማት አውታሮች ዙሪያ የተሻሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ለምክርቤቱ ባቀረቡት የአፈጻጸም ሪፖርት አመላክተዋል ፡፡ ለመስኖ የተጠና የመሬት ሽፋን ከ22,120 ሄ/ር ወደ 29,430 ሄ/ር ለማሳደግ ታቅዶ የአራቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል ፡፡ የ8 መስኖ ፕሮጀክቶች የግንባታ ሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ በጋ መስኖ…
