ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ 502ኛ ህዳሴ ኮር የመከላከያ ሰራዊት ሬጅመንት መኖሪያ ካምፕ መርቀው ከፈቱ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የዳሎል ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ዘውዱ በላይ በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ 502ኛ ህዳሴ ኮር የመከላከያ ሰራዊት መኖሪያ ካምፕ መርቀው ከፍተዋል። ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ መርቀው በከፈቱበት ወቅት እንደገለፁት የሀገር መከላከያ ሰራዊታችን የሀገርን ዳር ድምበር በማስከበር ታሪክ የማይረሳው ገድል ፈፅመዋል ብለዋል። ክልሉ ከተደራጀ…
