በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከ355 በላይ ሄክታር ቢኤች140 የበቆሎ ምርጥ ዘር እያለማ እንደሚገኝ የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት አስታወቀ

እየለማ ያለው የምርጥ ዘር ብዜት ስራ እየተስተዋለ የሚገኘውን የምርጥ ዘር አቅርቦት እጥረት ለመቅረፍ የሚያስችል መሆኑም ተመላክቷል ። የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት የማኔጅመንት አካላት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እየለማ የሚገኘውን የበቆሎ ምርጥ ዘር ብዜት ስራ ተዘዋውረው ተመልክተዋል ። በምልከታው ላይ የተገኙት የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ በላይ ሀሪሶ እንደተናገሩት ድርጅቱ የተለያዩ የምርጥ…

Read More

ከአንድ መቶ 12 ሺህ በላይ ማህበረሰብ ክፍሎች በሬድ ፕላስ ኢንቨስትመንት ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለፀ

REDD+Investment program (የ’ሬድ ፕላስ እንቨስትመንት ፕሮግራም) ኢትዮጵያን ጨምሮ በታዳጊ ሀገሮች ከደን መመንጠርና መመናመን ጋር በተያያዘ ካባቢ አየር የሚለቀቀውን ሙቀት አማቂ ጋዝ ለመቀነስ እንዲሁም በደን ውስጥ የካርበን ክምችትን ለመጨመር በአለም ዓቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ስምምነት ማዕቀፍ ውስጥ የተዘረጋ የፖሊሲ አግባብ እና ውጤት ተኮር ማትጊያ ስርዓት ነው። ፕሮግራሙ በዋናነት በደን አጠባበቅና ልማት እንዲሁም በህብረተሰብ ኑሮ ማሻሻል ላይ…

Read More

በ2016 በጀት አመት በክልሉ ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገብ መቻሉ ተጠቆመ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2017 ዕቅድ ውይይት በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አማካሪና የጽ/ቤት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዮሀንስ መላኩ እንደገለፁት በክልሉ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ምርታማነትን ለማረጋገጥና በምግብ ራስ ለማስቻል በሚሰራው ሥራ እያበረከተ…

Read More

የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት በመሬት ናዳና መንሸራተት ለተፈናቀሉ ወገኖች ግምቱ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚያወጣ የምግብ እህሎች ድጋፍ አደረገ።

ድጋፉ በካፋ ዞንና በቤንች ሸኮ ዞን በመሬት መንሸራተት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች እንደሚሰጥም ታውቋል። የሰብዓዊ ድጋፉን ይዘው የቀረቡት የደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ በላይ አሪሶ እንደተናገሩት ግምታቸው ግማሽ ሚሊዮን የሚያወጡ የምግብ እህሎችን ለተጎጂዎች ድጋፍ ማድረጋቸውን ተናግረዋል ። ከአቅም በላይ በሆነ የተፈጥሮ አደጋ በመሬት መንሸራተት ሳቢያ የተፈናቀሉ ወገኖችን ባሉበት አካባቢ ቀርቦ በማጽናናት ሰብዓዊነታታቸውን…

Read More

እየጣለ ያለውን ከፍተኛ ዝናብ ተከትሎ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት የተዘጋውን መንገድ ጊዜያዊ ጥገና እያደረ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ገለጸ

በቤንች ሸኮ ዞን ከዋቻ ማጂ ወደ ሼይቤንች የሚወስደው መንገድ በመዘጋቱ በትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑን ነዋሪዎች ገልጸዋል ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የክረምቱን ዝናብ ተከትሎ በተለያዩ አካባቢዎች የመሬት መንሸራተቶች እየተከሰቱ ይገኛሉ ፡፡ በክልሉ ቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ቃሻ ቀበሌ ላይ የተከሰተው የመሬት መንሸራተት ዜጎች እንዲፈናቀሉ ከማድረጉም በላይ በቤንች ሸኮና በምዕራብ ኦሞ…

Read More

በኦሊምፒክ ጨዋታዎች ለተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ብሔራዊ የጀግና አቀባበል ይደረግለታል – የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር

በፓሪስ በተካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ለተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ብሔራዊ የጀግና አቀባበል እንደሚደረግለት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። አትሌቶች በውድድሩ የሚገባውን ተጋድሎ መፈጸማቸውን ገልጿል። ሚኒስቴሩ የኢትዮጵያን የኦሊምፒክ ተሳትፎ በማስመልከት መግለጫ አውጥቷል። ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ1956 በሜልቦርን በተካሄደው 16ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች አንስቶ በአጠቃላይ 15 ጊዜ ተሳትፎ ማድረጓን ገልጿል። ከሜልቦርኑ በስተቀር ከኦሎምፒክ በ14ቱ የተሳትፎ መድረኮች ካለ ሜዳሊያ ተመልሳ አታውቅም…

Read More

ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ለማሳደግ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር እንደምትሰራ ገለጸች

ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር ኢኮኖሚዋን ለማሳደግ እንደምትሰራ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ኡሪያት ቻም ኡጋላ ገለጹ፡፡ በአምባሳደሩ ከቲቪ ብሪክስ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ፥ የኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀል ስላለው ጥቅምና ተያያዥ ጉዳዮች አንስተው አብራርተዋል፡፡ በዚህም ኢትዮጵያ ከአሁን በፊት በተለያዩ ባለብዙ ወገን ግንኙነት ተሳትፎ እንደነበራትና እንዳላት አንስተው፤ ከዚህም መካከል አንዱ ብሪክስን መቀላቀሏ እንደሆነ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ከብሪክስ ሀገራት ጋር ያላት…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በህገ-ወጥ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ የመውሰድ ተግባር

መንግሥት የተለያዩ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስራዎችን በመስራት በቅርቡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ይፋ አድርጓል። ይህ አዲሱ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የማክሮ ኢኮኖሚ መረጋጋትና ዘላቂነትን በመደገፍ ዘመናዊና ጤናማ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማእቀፍ ለመመሥረት የሚያስችል ነው። የኢኮኖሚ ሪፎርሙ ፈጠራን የሚያበረታታና ምቹ የኢንቨስትመንትና የንግድ ዘርፍ ከባቢና ተወዳዳሪነትን የሚያሳድግ ይሆናል ተብሎ ታምኖበታል። የሀገር ውስጥ ምርትና ምርታማነት አቅምን የሚያጠናክርና ጥራት ያለው አገልግሎትን በብቃት…

Read More

2016 በጀት ዓመት የኢትዮጵያን ዕድገት ያስቀጠልንበት ዓመት ነው -ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

2016 በጀት ዓመት የኢትዮጵያን ዕድገት ያስቀጠልንበት ዓመት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ተጠሪነታቸው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የሆኑ አስፈጻሚ ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2017 ዕቅድ የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የተጠናቀቀው በጀት ዓመት በብዙ መልኩ ስኬት የተመዘገበበት ነበር ብለዋል። በዚህም የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ እድገት ማስቀጠል ተችሏል ነው ያሉት። ለሰላም…

Read More

በካፋ ዞን፣ ጊምቦ ወረዳ የተከሰተውን ወቅታዊ የሠላም መደፍረስ ለመፍታት ያለመ ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ ካፋ ዞን፣ ጊምቦ ወረዳ፣ ሾምባ ኪጭብ ቀበሌ የተከሰተውን ወቅታዊ የጸጥታ ችግር ለመፍታት ያለመ ህዝባዊ ውይይት በቀበሌው ተካሂዷል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንዲሁም የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማሞ ከሌሎች የክልል እና የካፋ ዞን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ከአከባቢው ከተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ወይይት አድርገዋል።…

Read More