የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ዙር የአመራሮች አቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀመረ
የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት ‘!በሚል መሪ ሀሳብ 2ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ የአመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ በቦንጋ ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። “የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ በሚሰጠው በዚህ ሁለተኛ ዙር ስልጠና በክልሉ 683 አመራሮች ተሳታፊ ይሆናሉ። በንድፈ ሀሳብና በነባራዊ እውነታዎች ተደግፎ በሚሰጠው በዚህ ስልጠና በየደረጃው ያለው አመራር ዓለም አቀፋዊ ፣ አህጉራዊ፣ ቀጠናዊና ሀገራዊ ፖለቲካዊ ፣…
