Trendings

በታርጫ ከተማ ሲካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ተጠናቀቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ በውድድሩ የመዝጊያ ስነስርዓት ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ የስፖርት ዘርፍ ሃላፊ ተወካይና የስፖርት ተሳታፊነትና ውድድር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በየነ ቴቃ ፕሮጀክቱ ለአራት ዓመታት ተቋርጦ በአዲስ ፎርማት…

Read More

ቡና ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተጨባጭ ዋልታነቱን እያስመሰከረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ቡና ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተጨባጭ ዋልታነቱን እያስመሰከረ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቡና ምርት ላይ ለተሰማሩ ውጤታማ አርሶ አደሮች፣ አልሚዎች፣ ቡና ላኪ ማኀበራት እና ባለሐብቶች ዕውቅና እና ሽልማት ሰጥተዋል፡፡ ሀገራዊ የቡና ኤግዚቢሽን እና የዕውቅና መድረክ በሳይንስ ሙዝየም ተከናውኗል፡፡ በመድረኩ ላይ 64 የቡና ላኪዎች፣ አምራቾች እና የኢንቨስትመንት ተቋማት የዋንጫ እና የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እንደ ሀገር ከቡና ኤክሰፖርት ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ እውቅና ተቸረው።

ክልልሉ እንደ ሀገር እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆቹ አመት ለተገኘው 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማበርከቱ ከኢፌዴሪ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ እጅ የዋንጫ ተሸላሚ ሁኗል።

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ፤ ከበርታ ቀበሌ ልዩ ስፍራዉ ቆንጨልቃ መንደር ትናንት መስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 11 ጀምሮ በጣለዉ ከባድ ዝናብ አማካኝነት ትልቅ ዛፍ በመኖሪያ ቤት ላይ በመዉደቁ፤ አንዲት እናት ከወለደቻት ከሁለት ወር ሕፃን ልጇ ጋር ሕይወታቸዉ ማለፋን የቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ አስታውቋል። በተመሳሳይ በወረዳው ቂጤ ቀበሌ ልዩ ሥሙ ጋራ መንደር ተብሎ…

Read More

ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024 ዓለም አቀፍ ዓውደ ርዕይና ሲምፖዚየም ቅድመ ሁነት ተካሄደ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ኢትዮ- ግሪን ሞቢሊቲ 2024 በሚል ስያሜ በመጪዉ ህዳር ወር በዓይነቱ ልዩ የሆነ ታላቅ ዓለም አቀፍ ዓውደ ርዕይና ሲምፖዚየም ያካሂዳል። የቅድመ ሁነት ፕሮግራሙ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የኢምባሲ ተወካዮች፣ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚሰሩ ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች፣ የዘርፉ ባለሃብቶች እና ጥሪ ተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ትናንት መሰከረም 28/2017 ዓ.ም አመሻሽ…

Read More

2016 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ ለውጥ ያመጣ ዓመት ነበር፦ የምጣኔ ሀብት ባለሞያ

2016 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ትልቅ ለውጥ ያመጣ ዓመት ነበር ሲሉ የፖሊሲ አማካሪ እና የምጣኔ ሀብት ባለሞያው ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ገለፁ። በበጀት ዓመቱ 8.16 በመቶ የነበረውን አጠቃላይ ሀገራዊ የምጣኔ ሀብት ዕድገት በቀጣይ ወደ 8.4 በመቶ ለማሳደግ መታቀዱንም ባለሞያው በተለይ ከኢቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል። በወጪ ንግድ ዘርፍም ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ለማግኘት መታቀዱን ጠቅሰዋል።…

Read More

ባለፉት 6 ዓመታት 11 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በኩታገጠም መልማቱ ተገለፀ

ባለፉት 6 ዓመታት 11 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በኩታገጠም መልማቱን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ዝላታን ሚሊሲክ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ ለዳይሬክተሩ የኢትዮጵያ የግብርና ስራን አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ ግብርና የኢትዮጵያን አንድ ሶስተኛ አጠቃላይ እድገት፣ ሁለት ሶስተኛውን ኤክስፖርት እንዲሁም 65 በመቶ የገቢ ምንጭ እንደሚሸፍን አመልክተዋል። 25…

Read More

ኢትዮጵያ በተመድ የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት ለ3ኛ ጊዜ አባል ሆና ተመረጠች

ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ ከ2025-2027 በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሦስተኛ ጊዜ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ሆና ተመረጠች፡፡ ኢትዮጵያ ለሦስተኛ ዙር የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል በመሆን የተመረጠቸው በ79ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ነው፡፡ ቀደም ሲል በፈረንጆቹ ከ2013 እስከ 2015 እና ከ2016 እስከ 2018 ባለው ጊዜ ኢትዮጵያ የምክር ቤቱ አባል በመሆን ማገልገሏ ይታወሳል፡፡ አሁን ደግሞ ለሦስትኛ…

Read More

መንግሥት ከፍ ያለውን ድጎማ የሚያደርግበት ለአንድ ዓመት የሚዘልቅ የነዳጅ ድጎማ ሥርዓት ተግባራዊ ተደረገ

መንግሥት ከፍ ያለውን ድጎማ የሚያደርግበት ለአንድ ዓመት የሚዘልቅ የነዳጅ ድጎማ ሥርዓት ተግባራዊ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ሪፎርም አፈጻጸም የደረሰበትን ደረጃ እና የቀጣይ አቅጣጫ አስመልክቶ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አማካሪ አህመድ ቱሳ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የነዳጅ የሪፎርም ሥራ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን በመፍታት ጥሩ የሚባል ውጤት ማምጣቱን አንስተዋል። የሪፎርሙ…

Read More