መንግስት የባህል ዘርፉ እንዲጠበቅና እንዲጠናከር በትኩረት እየሰራ ይገኛል – የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ

መንግስት የባህል ዘርፉ እንዲጠበቅና እንዲጠናከር በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ። በኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የተዘጋጀ የ72ኛው የቦረና ገዳ ሥርዓት የባሊ ርክክብን በተመለከተ የፓናል ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩም የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ጀሚላ ሲምቢሩ፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አብዱላዚዝ ዳውድ፣…

Read More

የለውጡ አዳዲስ እሳቤዎች በየዓመቱ ከ4 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል እንዲፈጠር አስችለዋል:- ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል

ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ገቢራዊ በተደረጉ አዳዲስ እሳቤዎች በየዓመቱ ከአራት ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የመፍጠር አቅም መገንባቱን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተናግረዋል። ሚኒስትሯ ከብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባኤ በኋላ በሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ልማት ዘርፍ በተሰሩ ሥራዎችና ውጤቶች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም እያደገ የመጣውን የሥራ ዕድል ፍላጎት ምላሽ…

Read More

የወባ ስርጭትን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ የማህበረሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

በሸካ ዞን የማህበረሰብ አቀፍ የወባ መከላከል ስራዎች እና በወሳኝ የጤና ተግባራት ዙሪያ የባለድርሻ አካላት ንቅናቄ መድረክ በማሻ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የንቅናቄ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ እንደገለጹት ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ጤናማና አምራች ትውልድ መፍጠር ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው ብለዋል። ወባና ሌሎች በሽታዎችን ከመከላከል ጎን ለጎን ማከምና ማዳን ላይ ትኩረት ሰጥቶ…

Read More

በግማሽ ዓመት ከ2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ መገዛቱ ተገለጸ

በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሥድስት ወራት በሀገር ውስጥ ለሽያጭ የሚውል 2 ሚሊየን 41 ሺህ 135 ነጥብ 332 ሜትሪክ ቶን ነዳጅ ግዥ መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ ለመግዛት ታቅዶ የነበረው 2 ሚሊየን 216 ሺህ 189 ሜትሪክ ቶን መሆኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በቀለች ኩማ ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡ በዚሁ መሠረት ቤንዚን 313 ሺህ 3፣ ነጭ ናፍጣ 1 ሚሊየን 283…

Read More

csvdcv

ባለፉት ሥድስት ወራት 74 ሺህ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቱሪስቶች በኢትዮጵያ የሚገኙ ብሔራዊ ፓርኮችን ጎብኝተዋል፡፡ ከእነዚህ ጎብኝዎችም በአጠቃላይ 62 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ለፋና ዲጂታል አስታውቋል፡፡ በአጠቃላይ ከተገኘው ገቢ 49 ነጥብ 8 ሚሊየን ያህሉ ከዱር እንስሳት ፍጆታዊ አጠቃቀም (ህጋዊ አደን) መሆኑንም አስረድቷል፡፡ ከኢ-ፍጆታዊ የዱር እንስሳት አጠቃቀም ደግሞ 12…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ለሸኮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ” ቲካሻ ቤንጊ “በዓልን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

“ቲካሻ ቤንጊ” ከሸኮ ብሄረሰብ ቱባ ባህላዊና ታሪካዊ ክዋኔዎች ዉስጥ አንዱ ሲሆን ከአሮጌው አመት ወደ አዲሱ ዓመት ህዝቡን፣ ቤተሰቡን፣ ልጆቹን፣ እርሻውን፣ ከብቶቹንና ቀየውን በሠላም ጠብቆ ላቆየው ፈጣሪ ምስጋና የሚያቀርብበት በዓል ነው። በሌላ ጎኑ ለቀጣይ ዓመት በህዝባችን ላይ የሚመጣ ቸነፈር ፈጣሪ ይመልስ፣ ልጆች በሰላም ወጥተው ይግቡ፣ የተወለዱት ይደጉ፣ የተዘራው እህል ፍሬ ያፍራ፣ የተተከለው ተክል ስር ይያዝ፣ ምድሪቱ…

Read More

ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ለሸኮ ብሔር ቲካሻ ቤንጊ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ቲካሽ ቤንጊ በሸኮ ብሔር የአዲስ ዘመን ብስራት ፣የምስጋናና አብሮነት የሚገለጽበት በዓል መሆኑን በመልዕክታቸው አመልክተዋል። ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔሮች ፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ታሪክ፣ባህልና እሴቶች ባለቤት መሆኗን በመጥቀስ ከነዚህ ደማቅ ማንነቶች አንዱ ቲካሽ ቤንጊ መሆኑን ነው የገለጹት። የሸኮ ብሔር ሠላም ወዳድ ፣ አብሮነትና ወንድማማችነትን እሴትን…

Read More

በክልሉ ለሚሰራው የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ሚና ወሳኝ እንደሆነ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) የ2017 ዓ/ም ሁለተኛ ሩብ ዓመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት በክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ወንድወሰን ሁሰን የመድረኩ ዓላማ በ2017 በጀት ዓመት ሁለተኛ ሩብ ዓመት የተግባር አፈፃፀም የታዩ ጠንካራ ጎኖችን…

Read More

ሴቶች፣ ህፃናት፣ ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ሁሉ ዓቀፍ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በቁርጠኝነትና በቅንጅት እየተሰራ ነው :-የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የሴቶችንና ወጣቶችን ተሳትፎ እና ተጠቀሚነት ማረጋገጥ፣ የህፃናትን መብትና ደህንነት እንዲከበር ማድረግ፤ በማህበራዊ ዘርፍም የአረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች ደህንነት፣ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ላይ ትኩረት በማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ የቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ ገልጸዋል። ሴቶች ወደ አመራርነት እንዲመጡ የአመራር ፑሉን የማጠናከር ስራ አስፈላጊ በመሆኑ ለአመራርነት እና ለውሳኔ ሰጪነት…

Read More

ለኢንዱስትሪዎች 369 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ቀረበ

በግማሽ ዓመቱ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች 369 ሚሊየን 110 ሺህ ዶላር የውጭ ምንዛሪ መቅረቡን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 16ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ሲሆን÷በዚህም የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል የሚኒስቴሩን የ2017 ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን አቅርበዋል፡፡ በሪፖርታቸውም÷በግማሽ ዓመቱ ለተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች 9 ነጥብ 5 ሚሊየን ቶን በላይ ግብዓት ማቅረብ መቻሉን ገልጸዋል፡፡ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ…

Read More