ዓለምአቀፍ የመድሃኒት አቅራቢዎች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው
4ኛው ዓለምአቀፍ የመድሃኒት አቅራቢዎች ኮንፈረንስ ከ9ኛው የኢትዮ ኸልዝ ኤግዚቢሽን ጎን ለጎን እየተካሄደ ይገኛል፡፡ “ለጋራ ርዕይ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ትብብርን በማጎልበት ጠንካራ አጋርነት መገንባት” በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ በሚገኘው ኮንፍረንሱ ላይ ከ100 በላይ ዓለምአቀፍ የመድሃኒት አቅራቢዎች በአካልና በበይነመረብ እየተሳተፉ ይገኛሉ። ኮንፈረንሱ በሀገር ውስጥ የተመዘገበ በቂ አቅራቢ የሌላቸውን መድሃኒቶች አስተማማኝ አቅራቢ እንዲኖራቸው ከማስቻል ባለፈ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት…
