ህገ ወጥ ንግድና ኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመቆጣጠርና ለመቅረፍ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

የሸካ ዞን ህገ ወጥ ንግድና ኮንትሮባንድ ቁጥጥር ግብረኃይል የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን በተመለከተ በሚስተዋሉ ችግሮችና የመፍትሔ እርምጃዎች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በቴፒ ከተማ አካሂዷል። የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና የግብረኃይሉ ሰብሳቢ አቶ አበበ ማሞ በውይይት መድረኩ እንደገለፁት በዞኑ የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት ብሎም በአጠቃላይ ህገ ወጥ ንግድና ኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመቆጣጠር እና ለመቅረፍ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ገልፀዋል።…

Read More

አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አርጀንቲና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር በማሳደግ በትምህርት ዘርፍ በጋራ የመሥራት ፍላጎት እንዳላት አስታውቃለች፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊታ ጋር በትምህርት ዘርፉ በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በዚሁ ወቅትም ሀገራቱ በሚኖራቸው ትብብር በትምህርት ዘርፍ ሊሠሩባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ሚኒስትሩ አብራርተዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋርም በትብብር መሥራት የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ አለ ማታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡…

Read More

የወባ በሽታ የሚያስከትለውን ጫና ለመቀነስ በተሰራው ስራ የተገኘውን ውጤት ማስቀጠል ይገባል

የወባ በሽታ የሚያስከትለውን ጫና ለመቀነስ በተደረገው ርብርብ የተገኘውን ውጤት ለማስቀጠል የመከላከልና መቆጣጠር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጤና ሚኒስቴር ገለፀ። የወባ በሽታ ጫናን ለመቀነስ የሚያግዝ ሀገር አቀፍ ሳይንሳዊ የምክክር ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ትናንት በተጀመረውና ለሁለት ቀናት በሚቆየው ጉባኤ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ የክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች፣ ምሁራን፣ ተመራማሪዎችና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ። የጤና…

Read More

በፀጥታና ደህንነት በኢኮኖሚና በፖለቲካው መስክ የተከናወኑ ተግባራት ሀገር አሻጋሪ ናቸው:-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

በፀጥታና ደህንነት በኢኮኖሚና በፖለቲካው መስክ የተከናወኑ ተግባራት ሀገር አሻጋሪ መሆናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የጠቅላይ ሚኒስትር ተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው አጋማሽ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመክፈቻ ንግግራቸው፥ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው አጋማሽ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና ሌሎችም መስኮች በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የለውጡ መንግሥት ከተመሠረተ…

Read More

የኢትዮጵያን የማንሠራራት ጉዞ የሚሳካው በተቋሞቻችን ጥንካሬ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ አካላትን የ2017 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት አፈጻጸም፣ ዛሬ ገምግመናል፡፡ ባለፉት ስድስት ዓመታት መንግሥታችን ለጠንካራ ተቋማት ግንባታ በልዩ ትኩረት ሠርቷል። በተለይም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ ተቋማት ራሳቸውን በአግባቡ በማደራጀት ለሀገር ግንባታ የሚቆጠር አስተዋፅዖ በማበርከት ላይ ናቸው። በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በማህበራዊ መስኮች ባለፉት ስድስት ወራት የተመዘገቡ ስኬቶች የተቋሞቻችን የመፈጸም አቅም ማሳያ ናቸው። በቀጣይም…

Read More

የምክክር ኮሚሽኑ የስራ ዘመን ተራዘመ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሶስት ዓመታት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት በመመርመር ለኮሚሽኑ የ1 ዓመት ተጨማሪ የስራ ዘመንን ሰጥቷል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ ጉዳዮች ኮሚቴ የኮሚሽኑን የስራ ሂደት ከገመገመ በኋላ ባደረገው ምልከታ ኮሚሸኑ አጠቃላይ ስራውን ማጠናቀቅ እንዲያስችለው የስራ ዘመኑ ለአንድ ዓመት እንዲራዘም ምክረ ሃሳብ አቅርቦ ነበር፡፡…

Read More

የግሉ ዘርፍ ቱሪዝም ላይ እንዲሳተፍ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው – ሰላማዊት ካሳ

የግሉ ዘርፍ በቱሪዝም እንዲሳተፍ መንግስት በትኩረት እየሰራ ስለመሆኑ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም አዘጋጅነት በሚቀርበው ”ኢትዮጵያ ኢን ፎከስ” ጋር ቆይታ ያደረጉ ሲሆን፥ ስለወቅታዊ የኢትዮጵያ ቱሪዝም እንቅስቃሴ አንስተዋል፡፡ ኢትዮጵያን ለጎብኚዎች ተመራጭ ከሚያደርጓት አንዱና ዋነኛው የተለያዩ ባህሎች፣ መዳረሻዎች፣ ስፍራዎችና ጎብኚዎችን የሚስቡ መስህቦች መኖራቸው ነው ብለዋል፡፡ ማንኛውም ጎብኚ…

Read More

ምክር ቤቶች የህዝብ ለህዝብ አንድነትን የሚያጠናክሩ እና የሚያፀኑ ጉዳዮችን ለይቶ ሊሰሩ ይገባል። ዋና አፈ ጉባዔ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የክልልና የዞን ምክር ቤቶች 5ተኛ ዙር የጋራ ምክክር ፎረም በታርጫ ከተማ አካሂደዋል። ፎረሙን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፌ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የምክክር ፎረሙ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቶችን የሚያጠናክር እና የሚያፀና ነው ብለዋል። ዋና አፈ ጉባዔው በክልሉ የሚገኙ ምክር ቤቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ…

Read More

የባህል ስፖርቶችና ፌስቲቫል ዘላቂ ሰላምን ለማጽናት ፋይዳቸው የጎላ መሆኑ ተገለጸ።

“ባህላዊ ስፖርቶቻችን ለሰላማችንና ለአንድነታችን ” በሚል መሪ ቃል ክልል አቀፍ ውድድር በኮንታ ዞን እየተካሄደ ነው። በባህል ስፖርቶችና ፌስቲቫል ተሳትፎ ያደረጉ አካላት በሰጡት አስተያየት ውድድሩ አንዱ ከሌላው ልምድ የተካፈለበት መሆኑን ተናግረዋል ። ወ/ሮ ገሊላ ሀ/ማሪያም ከካፋ ዞን በውድድሩ የተሳተፉ ሲሆን ባህላዊ ስፖርቶችና ፌስቲቫል ህብረብሔራዊነት ይበልጥ እንዲዳብር አስቻይ ናቸው ብለዋል። የባህል ስፖርቶችና ፌስቲቫል ከውድድር ባለፈም ልምድ የሚቀሰምበት…

Read More

“ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ሀሳብ ሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ መሠረት ያደረገ የቦንጋ ማዕከል ኢኮኖሚ ዘርፍ የብልጽግና ህብረት አባላት የውይይት መድረክ ተካሂዷል።

በውይይት መድረኩ የቦንጋ ማዕከል የኢኮኖሚ ዘርፍ የብልጽግና ህብረት ሰብሳቢ እና የክልሉ ቡና ሻይ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የልማትና ጥበቃ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ኮጁአብ እንዳሉት ውይይቱ በፓርቲው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ በአመራሩ እና በአባሉ ዘንድ የጋራ አረዳድና ተግባቦት ለመፍጠር ያለመ እንደሆነ ገልጸዋል። ጠንካራ ፓርቲ በመገንባት ጠንካራ ሀገር መንግስት ለመፍጠር ፓርቲያችን ያስቀመጠውን ግብ ተግባራዊ…

Read More