ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ 397 ተማሪዎችን በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ።
ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ባከናወነው የምረቃ ስነ-ስርዓት 397 ተማሪዎችን አስመርቋል። የዘንድሮው ምረቃ ለ5ኛ ጊዜ የተከናወነ ሲሆን በመርሃ-ግብሩ ከመደበኛ ተማሪዎች በተጨማሪ የማታ ፣ የሳምንቱ መጨረሻ እንዲሁም የክረምት ተማሪዎችም ተካተዋል። የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዼጥሮስ ወ/ጊዮርጊስ ባስተላለፉት መልእክት የዛሬውን ሳይጨምር ባለፉት አራት ምረቃዎች ከ4000 በላይ ተማሪዎችን አስመርቀናል ያሉ ሰሆን በተለይ የዛሬው የጤና ሳይንስና የካፊኖኖ ትምህርት ክፍል ተመራቂዎች በዩኒቨርሲቲው የመጀመሪያ…
