በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ31 ወርቅ አምራችና 1 ወርቅ አቅራቢ ማህበር ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ31 ወርቅ አምራችና 1 ወርቅ አቅራቢ ማህበር ላይ እርምጃ መወሰዱ የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ ገልጿል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ገ/ማሪያም ሰጠኝ ዕርምጃ የተወሰደባቸዉ ከባለፈው 2016 በጀት ዓመት ጀምሮ ምንም አይነት ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ያላስገቡና የዕቅዳቸውን ከ10% በታች አፈፃፀም ያሳዩ ማህበራት እና ወርቅ አቅራቢያ መሆናቸዉን ነው አቶ ገ/ማሪያም የጠቆሙት፡፡ እነዚህ…
