የደመወዝ ጭማሪው ሠራተኛውን ለበለጠ ምርታማነት የሚያነሳሳ ነው – ኮንፌዴሬሽኑ
የደመወዝ ጭማሪው ሠራተኛውን ለበለጠ ምርታማነት የሚያነሳሳ ነው – ኮንፌዴሬሽኑ የደመወዝ ጭማሪው ሠራተኛውን ለበለጠ ምርታማነት የሚያነሳሳ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ካሳሁን ፎሎ ገለጹ። መንግሥት የቋሚ ደመወዝ ተከፋይ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ከመስከረም 2018 ጀምሮ የደመወዝ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ካሳሁን ፎሎ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ ጭማሪው የረጅም ጊዜ…
