የ2017 በጀት ዓመት ክልላዊ ማጠቃለያ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው

የ2017 በጀት ዓመት ክልላዊ ማጠቃለያ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው ‎ ‎የክልሉ ርዕሰ መስተደድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንደገለጹት የምዘና ስርዓቱ ሁለንተናዊ ብልጽግና የማረጋገጥ ራዕይን እውን ለማድረግ የአመለካከት ጥራት፣የአመራር ሰጭነት ብቃት፣የታነፀ ስነ ምግባር የተላበሰ፣ በእውቀት እና በአፈፃፀም የበቁ እና የላቁ አመራርን ለመፍጠር ምቹ መደላድል እንደሚፈጥር አንስተዋል። ‎ ‎ምዘናው እርስ በርስ መገነባባትና ውጤትን…

Read More

ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን ማሳያ ናቸው።

ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን ማሳያ ናቸው። ብዝኃነት እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነት መገለጫዋ የኾነችው ኢትዮጵያ የክረምቱን መገባደድ የሚያበስሩ ትውፊቶች ባለቤት ናት። ከነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ልጃገረዶች ወደ ዐደባባይ በመውጣት የሚያሰሟቸዉ ኅብረ ዝማሬዎች በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የክረምቱን መገባደድ፤ በየጋራ ሸንተረሩ የአበቦችን መፍካት፣ የምንጮችን መጥራት እና የቡቃያዎችን ማፍራት ያበስራሉ። ከእነዚህ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች መካከል ከነሐሴ…

Read More

ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ተግባራትን ማከናወን መቻሉን የብሔረሰቦች ምክርቤት አባላት ተናገሩ ።

ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ተግባራትን ማከናወን መቻሉን የብሔረሰቦች ምክርቤት አባላት ተናገሩ ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀረበው የ2017 በጀት አፈጻጸም ሪፖርት ላይ አባላት መክረውበታል። የምክርቤት አባላት በበጀት ዓመቱ የሚበረታቱና የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል ። በክልሉ አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ ግጭቶች በዘላቂነት የሚፈቱበት ሁኔታ እንዲጠናከር…

Read More

ለመንግስት ሠራተኛው የደመወዝ መጨመርን ተከትሎ ሕገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ እንዳይከሰት የመከላከል ተግባር ቅድሚያ ተሰጥቶት ይከናወናል

ለመንግስት ሠራተኛው የደመወዝ መጨመርን ተከትሎ ሕገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ እንዳይከሰት የመከላከል ተግባር ቅድሚያ ተሰጥቶት ይከናወናል።አቶ ተመስገን ከበደ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በቅዳሜና እሁድ ገበያዎች በቂ ምርት በማቅረብ ዋጋን ለማረጋጋት የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታውቋል። በክልሉ ሕገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት ለመከላከልም ግብረ ኃይል መቋቋሙን ቢሮው ገልጿል። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ…

Read More

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሻግዳን ኤሌክትሪክ ሰብስቴሽን ፕሮጀክት ጉበኙ

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሻግዳን ኤሌክትሪክ ሰብስቴሽን ፕሮጀክት ጉበኙ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በኦሞ ቁጥር-3 ስኳር ፋብሪካ አካባቢ የሚገነባውን የሻግዳን ኤሌክትሪክ ሰብስቴሽን ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ለማወቅ ጉብኝት አድርገዋል። የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የተከበሩ አቶ እሸቱ ገ/ማርያም የምርጫ ክልላቸው የሆነውን የማጂ ወረዳ እና አካባቢውን ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለውን የሻግዳን የኤሌክትሪክ ሳብስቴሽን…

Read More

የክልሉ መንግስት በክልሉ ያለውን እምቅ አቅምና ጸጋ ወደ ሚጨበጥ ሀብት ለመቀየር በተጨባጭ ዕቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር በመግባት እየሰራ

የክልሉ መንግስት በክልሉ ያለውን እምቅ አቅምና ጸጋ ወደ ሚጨበጥ ሀብት ለመቀየር በተጨባጭ ዕቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር በመግባት እየሰራ መሆኑን የክልሉ ብሔረሰቦች ምክርቤት ምክትል አፈጉባዔ የተከበሩ አቶ መሰለ ከበደ ተናገሩ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የብሔረሰቦች ምክርቤት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በተከበሩ አቶ…

Read More

ለቡና ምርትና ምርታማነት እንዲሁም ጥራት መረጋገጥ ከቡና ዘር ዝግጅት ጀምሮ እስከ ግብይት ድረስ በልዩ ትኩረት መሥራት ያስፈልጋል

ለቡና ምርትና ምርታማነት እንዲሁም ጥራት መረጋገጥ ከቡና ዘር ዝግጅት ጀምሮ እስከ ግብይት ድረስ በልዩ ትኩረት መሥራት ያስፈልጋል፦አቶ ማስረሻ በላቸው በሸካ ዞን የ2018 ምርት ዘመን የቡና ምርት ዝግጅትና የጥራት ቁጥጥርን በተመለከተ ከክልልና ከዞን ባለድርሻ አካላት ጋር በቴፒ ከተማ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ…

Read More

የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር የፋይናንስ ክፍተትን በመሙላት እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ፦ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር የፋይናንስ ክፍተትን በመሙላት እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ፦ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር በትምህርት ዘርፍ የነበረውን የፋይናንስ ክፍተት በመሙላት ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ። የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመረውን ሰፊ ንቅናቄ ተከትሎ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ…

Read More

የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ አመት የስራ ዘመን11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሚዛን አማን እያካሄደ ይገኛል።

የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ አመት የስራ ዘመን11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሚዛን አማን እያካሄደ ይገኛል። ‎ ‎የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌዲዮን ኮስታብ እንደገለፁት ለዞኑ ህዝብ ፈጣን ልማት፤ ዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና መልካም አስተደደር መስፈን የዞኑ ምክር ቤት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ‎ ‎ በየደረጃዉ ያሉ ምክር ቤቶችን አቅም በመገንባትና በመደገፍ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። የብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባዔ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ በጉባዔዉ መክፈቻ ባደረጉት ንግግር በክልሉ በሁሉም ዘርፎች በፍጥነት ለማደግ እጅ ለእጅ ተያይዘን መስራት ይኖርብናል ብለዋል። በክልሉ ህገ_መንግስት በተሰጠው ስልጣን መሰረት በክልሉ ወንድማማችነትና እህትማማችነት እሴት እንዲጎለብት ትኩረት በመስጠት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። የህብረተሰቡን ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን…

Read More