የቱሪዝም ዘርፉን ወደ ጉልህ የእድገት አንቀሳቃሽ ሞተር መቀየር ተችሏል – ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
የቱሪዝም ዘርፉን ወደ ጉልህ የእድገት አንቀሳቃሽ ሞተር መቀየር ተችሏል – ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የቱሪዝም ዘርፉን ወደ ጉልህ የእድገት አንቀሳቃሽ ሞተር መቀየር ተችሏል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ዛሬ ተካሂዷል፡፡ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ…
