Trendings

ታሪካዊ የባሕር በር መብታችንን ለማረጋገጥ የበኩላችንን እንወጣለን፡- ብሔራዊ የኢትዮጵያ ሠራዊት ማኅበር

ብሔራዊ የኢትዮጵያ ሠራዊት ማኅበር ወቅታዊ በሆነው የሀገሪቱ የባሕር በር አጀንዳ ላይ የፓናል ውይይት አካሄደ። በውይይቱ ላይ የማኅበሩ አባላት፣ የሃይማኖት አባቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ብርሃኑ አማረ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር፤ የባሕር በር ጉዳይ ሀገራዊ አጀንዳ እንዲሆን በማድረጋቸው ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምስጋና አቅርበዋል። “ኢትዮጵያና ቀይ ባሕር ተነጣጥለው አያውቁም” ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ በታሪክ አጋጣሚ…

Read More

የሚዛን አማን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የመማር ማስተማር ሂደት ተጎበኘ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በሚዛን አማን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያለውን የመማር ማስተማር እና የተግባር ማሰልጠኛ ክፍሎችን ጎብኝተዋል። ኮሌጁ ተማሪዎች ወደ ሥራ ከመሰማራታቸው በፊት በቂ ክህሎት እንዲጨብጡ እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ መሆኑ ተገልጿል። ብቁ የጤና ባለሙያዎችን ለማፍራት የንድፈ-ሀሳብ ትምህርቱን ከተግባር ጋር ማቀናጀቱ ለጤናው ዘርፍ ዕድገት ወሳኝ መሆኑ ተመልክቷል። የመማር…

Read More

የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር ባለቤትነት ጥያቄ ለቀጣናዊ ሰላም ያለው ፋይዳ

ኢትዮጵያ በታሪካዊ አጋጣሚዎችና በሴራ ፖለቲካ ምክንያት አሁን የተገኘችበት የባሕር በር አልባነት ሁኔታ የብዙዎችን ትኩረት የሚስብ ጉዳይ ሆኗል። ይሁን እንጂ ታሪክ እንደሚመሰክረው ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር አካባቢ ገናና ስምና ዝና የነበራት ከመሆኑም ባለፈ የቀጣናው የንግድና የፀጥታ ባለቤት የነበረች ታላቅ ሀገር ነች። ኢትዮጵያ ቀደም ባሉት ዘመናት እስከ ባብ ኤል-መንደብ ድረስ ባለው ሰፊ ግዛት የባሕር ወንበዴዎችንና አሸባሪዎችን ሥርዓት በማስያዝ…

Read More

የሸካ ዞን የብልፅግና ፓርቲ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ በቴፒ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።

መድረኩ ከፓርቲው እሳቤና መርሆዎች ተነስቶ ተቋማት የተጣለባቸውን የህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በአመራር መሪነት የተከናወኑ ተግባራትን በዝርዝር የሚገመግም መሆኑ ተገልጿል። የግምገማ መድረኩን እየመሩ የሚገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ እንደገለጹት የመድረኩ ዋና ዓላማ የፓርቲውን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል እና የታዩ ክፍተቶችን በግልጽ በመወያየት የአመራሩን የመፈጸም አቅም ማሳደግ መሆኑን ገልጸዋል። የአመራር…

Read More

የቤንች ሸኮ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ መካሄድ ጀምሯል።

በመድረኩ ላይ የዞኑን ወቅታዊ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች በመፈተሽ፣ የአመራሩን ቁመና የማጥራት ስራ ትኩረት እንደሚሰጠው ተገልጿል። በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ዋና አፈ ጉባኤ ክቡር አቶ ወንድሙ ኩርታ ዞኑ በክልል ደረጃ የተሻለ አፈፃፀም እያስመዘገበ ያለ ዞን መሆኑን ጠቅሰዋል። ይሁን እንጂ የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስቀጠልና ህዝባዊ አገልጋይነትን ለማረጋገጥ አመራሩን በሦስት ዋና…

Read More

የኮሪደር ልማት ኢንሼቲቭ ከተማዋን ምቹ የስራ እና የመኖሪያ ማዕከል እያደረጋት ነው፦የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች

‎በከተማዋ እየተተገበረ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ የከተማዋን ገፅታ በእጅጉ የቀየረ በመሆኑ ተግባሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ነዋሪዎቹ ከተማ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ‎በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ የሆኑት ኮማንደር ታረቀኝ ታፈሰ ከዚህ ቀደም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለረዥም ጊዜ በከተማዋ መኖራቸውን ጠቁመው አሁን እየተሰራ ያለ ኮሪደር ልማት ለመኖሪያ ምቹ መሆኑን ተናግረዋል። ‎በተለይ ዋናው መንገድ ጠባብ ከመሆኑ የተነሳ ዜጎች…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክርቤት የግጭት አፈታት ስትራቴጂ ዙሪያ የተደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ስርዓት የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብትና እኩልነት መከበር ትኩረት የሰጠ ነው፡፡ በ1987 ዓ.ም የወጣው የኢ.ፌ.ድ.ሪ ህገ-መንግሥት በርካታ የቡድን እና የግለሰቦች መብቶች እውቅና እንዲኖራቸው አድርጓል፡፡ በዚህ ህገ-መንግሥት ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በጋራ አብሮ ለመኖርና ለማድግ ያስችላቸው ዘንድ የግለሰብና የብሔር ብሔረሰብና ህዝቦች መሠረታዊ መብቶች…

Read More

የአርብቶና አደርና ከፍል አርብቶ አደሩን ኑሮ ለማሻሻል የግብይት ማዕከላትን ማጠናከርና ግብይት ሰንሰለቱን ማሳለጥ ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ነዉ።

የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባቢ ቢሮ ከአርብቶ አደር አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ለንግድና ገበያ ልማት ባለድርሻ አካላት በሚዛን አማን ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። ‎በስልጠናዉ መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደርና ቆላማ አከባቢ ቢሮ ኃላፊ አቶ መቱ አኩ ቢሮው በአርብቶ አደር አካባቢዎች የተለያዩ አጋር አካላትን በማስተባበር መሰረታዊ አገልግሎቶችን ለማዳረስ ትኩረት…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የካሳቫ ምርትን እሴት በመጨመር ለዓለም ገበያ ለማቅረብ እየተሰራ ነዉ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የካሳቫ ምርትን ለሀገር ውስጥ ፍጆታ ከመዋል ባለፈ፣ እሴት በመጨመር ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የተቀናጀ ጥረት ሊደረግ እንደሚገባ ተጠቆመ። በኦሞ አዲስ አግሮ ፕላትፎርም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር፣ በኢትዮጵያ ካሳቫ ኮንትራት አምራቾችና ኤክስፖርተሮች ማህበር እንዲሁም በኮመታ እርሻ ልማት ባለሀብቶች ማህበር ትብብር የተዘጋጀው ይህ ስልጠና፤ በካሳቫ አመራረት፣ በዘመናዊ እርሻና በአግሮ-ፕሮሰሲንግ ዙሪያ ትኩረቱን አድርጎ በሚዛን…

Read More

በፍርድ ቤቶች የዳኝነት ነፃነትን ያጠናከሩና የፍትሕ ሥርዓቱን ማዘመን ያስቻሉ ስኬታማ ተግባራት ተከናውነዋል

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የዳኝነት ነፃነትን ያጠናከሩ፣ ግልጽነትን የፈጠሩና የፍትሕ ሥርዓቱን በቴክኖሎጂ ማዘመን ያስቻሉ ስኬታማ ተግባራት መከናወናቸውን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምሕረት ገለጹ። “የዳኝነትና ዴሞክራሲ ተቋማት እመርታ፤ ለተሳካ ሀገረ መንግሥት ግንባታ!” በሚል መሪ ሀሳብ በዳኝነትና ዴሞክራሲ ተቋማት ቅንጅት ላይ የሚያተኩር ሀገራዊ መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መድረኩ በዋናነት በሀገሪቱ የፍትህ ሥርዓት እና በዴሞክራሲ ግንባታ…

Read More