Trendings

BLOGS

በኃይማኖት ተቋማትና በመንግስት መካከል ያለውን መተማመንና ትብብር በማጠናከር ለሠላም እሴት ግንባታና ለልማት ስራዎች ያላቸውን ሚና ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ”የመደመር መንግስት እና የሃይማኖት ተቋማት” በሚል መሪ ሃሳብ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን የኃይማኖት መሪዎች ጋር የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ አቶ አንድድነት አሸናፊ በእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸው የለውጡ መንግስት ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ያለውን ግንኙነት በማጠናከር የአካባቢውን ሠላም እና ልማት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። የሃይማኖት ተቋማት…

Read More

ትውልድ በመልካም ስነምግባር እንዲታነጽና ሰብአዊነት እንዲሰማው በማድረግ ረገድ የሐይማኖት ተቋማት የማይተካ ሚና አላቸው፦ አቶ ተመስገን ከበደ

ከበደ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “የመደመር መንግስት እና የሐይማኖት ተቋማት ” በሚል መሪ ቃል ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና ለኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን አባቶች የተዘጋጀ ክልላዊ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ በሐይማኖት አባቶች ጸሎትና ቡራኬ የተጀመረ ስሆን የመደመር መንግስት እይታ ለሀይማኖት ተቋማት እና የመደመር መንግስትና የሀይማኖት ተቋማት ሚና በሚል መሪ ሀሳቦች ላይ ምክክር በማድረግ…

Read More

‎የመደመር መንግስት የሀይማኖት ተቋማት ለሀገርና ለትውልድ ግንባታ የከፈሉትን ዋጋ በሚገባ በመረዳት እውቅና ይሰጣል፦ አቶ አልማው ዘውዴ

‎የመደመር መንግሥትና የሀይማኖት ተቋማት በሚል መሪ ቃል ክልል አቀፍ የሙስሊም አባቶች ውይይት በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ‎በውይይት መድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ የመደመር መንግስትና የሀይማኖት ተቋማት ሚና በሚል መሪ ቃል በየደረጃ ካሉ የሀይማኖት መሪዎች ጋር ሰፊ ውይይቶችና ምክክሮች እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመዋል። ‎ሀገራችን…

Read More

በመንግሥት ከፍተኛ ድጎማ የሚቀርበውን ነዳጅ ከተተመነለት የዋጋ መጠንና የግብይት ሰንሰለት ውጪ በሚሸጡ ሕገወጦች ላይ የተጠናከረ እርምጃ መውስድ ተጀምሯል

በመንግሥት ከፍተኛ ድጎማ የሚቀርበውን ነዳጅ ከተተመነለት የዋጋ መጠንና የግብይት ሰንሰለት ውጪ በሚሸጡ ሕገወጦች ላይ የተጠናከረ እርምጃ መውስድ መጀመሩን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ አስታወቁ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ በነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ መንግሥት በዓለም ተለዋዋጭ የገበያ ሁኔታ ውስጥ የህዝብን ጫና ለመቀነስ በቢሊየን የሚቆጠር ዶላር ድጎማ እያደረገ ነው ብለዋል። በዚህም መንግሥት ነዳጅን ለኅብረተሰቡ ተደራሽ…

Read More

የህዝባችንን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ውጤት ተኮር አመራር እንገነባለን፦ አቶ ወንድሙ ኩርታ

በቤንች ሸኮ ዞን ለሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የፓርቲና የመንግስት ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ እና የአመራር ምዘና መድረክ በተቀመጡ አቅጣጫዎች ላይ መግባባት በመፍጠር በስኬት ተጠናቀቀ። በመድረኩ የዞኑ የግማሽ ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ በአመራሮች መካከል ጥልቅ ውይይት ተካሂዷል። ባለፉት ስድስት ወራት በተለያዩ ዘርፎች የተመዘገቡ አዎንታዊ ውጤቶች እንዲቀጥሉ ጎልተው…

Read More

የፕሮግራም በጀት አሰራር ስርዓቱን በየተቋማት ተግባራዊ በማድረግ ስራዎችን በውጤት ለመለካት እና ተጠያቂነትን ለማስፈን እንዲቻል በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ አስታወቀ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስ ቢሮ በፕሮግራም በጀት አሰራርና አተገባበር ዙሪያ በክልሉ በሚገኙ ለዘርፉ አመራሮች የተዘጋጀዉ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። የስልጠናው ዓላማ የፕሮግራም በጀት አሰራርና አተገባበር፣ ክትትልና ሪፖርትን ለመለካት የሚያስችሉ የአሰራር ስርዓት ላይ የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠር ነው ተብሏል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ ከዚህ በፊት የነበሩ…

Read More

የቦንጋ ከተማ ለትውል ምቹ እንዲትሆን ወቅቱን የሚመጥን የከተማ ፕላን ያስፈልጋታል፦የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ

የቦንጋ ከተማ መዋቅራዊ ፕላን ላይ ያተኮረ የመረጃ ማሰባሰቢያ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ቦንጋ ከተማ ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከተማ መሆኗን ተናግረዋል። ይህን የሚመጥን የከተማ መዋቅር በማስፈለጉ ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ጋር ስምምነት ተደርጎ ወደ ትግበራ መገባቱንም ጠቁመዋል። የዛሬው መድረክ መረጃ የማሰባሰብ የመጀመሪያዉ ዙር መድረክ መሆኑን…

Read More

በትብብርና በፉክክር መሐል ሚዛን ማስጠበቅ ያስፈልገናል:- የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት “በትትብብርና በፉክክር መሐል ሚዛን እንጠብቃለን!” በሚል መሪ ቃል በወቅታዊ ጉዳዮችና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካኸደ ነው። የጋራ ምክር ቤቱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ግርማ ባሻ ለውይይት የሚሆን የቃል ኪዳን ሰነድ ባቀረቡበት ወቅት እንደገለፁት የፖለቲካ ፓርቲዎች ለጠንካራ ሀገረ መንግስትና ለዴሞክራሲ ግንባታ የሚያበረክቱት ሚና አይተኬ…

Read More

ዛሬውኑ የምርጫ ካርድዎን ይውሰዱ!

የሰባተኛው አገራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ከየካቲት 29/2018 ጀምሮ በይፋ ተጀምሯል። አገርን የመምራትና የወደፊት ዕጣ ፈንታን የመወሰን ስልጣን በሁላችንም እጅ ነው። ይህ ስልጣን በተግባር የሚገለጠው ደግሞ በምርጫ ሳጥን ውስጥ በሚቀመጥ አንድ ድምፅ ነው። ካርድ መውሰድ፡ የዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ የመጀመሪያው እርምጃ ምርጫ እንዲሳካና ድምፅዎ ዋጋ እንዲኖረው የመጀመሪያውና ወሳኙ ተግባር የምርጫ ካርድ መያዝ ነው። ካርድ ሳይኖር ድምፅ መስጠት አይቻልም፤…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በመሶብ አገልግሎት ከ17 ሺህ በላይ ዜጎች ተጠቃሚ ሆኑ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በሚዛን አማን ከተማ ስራ የጀመረው “የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት” ካለፈው ጥቅምት ወር ወዲህ ለ17 ሺህ 800 ዜጎች አገልግሎት መስጠቱን የክልሉ መሶብ አንድ ማዕከል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስራት አዳሮ አስታወቁ። ማዕከሉ የመንግስት አሰራርን በማዘመን ረገድ እያሳየ ስላለው ውጤት ማብራሪያ የሰጡት ዋና ስራ አስፈፃሚው፣ በአሁኑ ወቅት በአንድ ማዕከል ውስጥ አምስት የክልልና…

Read More