በክልሉ በመደማመጥ፣ በመከባበርና በመመካከር የተረጋጋ የፖለቲካ ስነ- ምህደር መፍጠር መቻሉን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ
የፌዴራል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከወከላቸው ህዝብ ጋር ያደረጉት የውይይት ግብረ-መልስ ለክልሉ ካቢኔ አካላት በቦንጋ ከተማ አቅርበዋል። በመድረኩ በክልሉ የተጀመሩ የሠላምና ፀጥታ ንቅናቄ መድረኮች ውጤታማ መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተመልክቷል ፡፡ በክልሉ የጤናና የውሃ ፕሮጀክቶችን ለማንቀሳቀስ እና በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ለመጨረስ የሚደረገው ጥረት እጅግ አበረታች መሆኑ ተገልጿል፡፡ የተጀመሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም…
