ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት እያደገ የመጣውን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ያሳያል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል እያደገ የመጣውን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ማደግ ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በተዘጋጀ የእራት ግብዣ ላይ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም፤ የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት፣ የሚጋሯቸውን ዕሴቶችና ያላቸው ትስስር እየዳበረ መሄዱን አንስተዋል። በዚህም መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ…
