Trendings

መንግሥት ከግሉ ዘርፍ ጋር ተቀራርቦ በመስራት ፍትሀዊና አካታች ማህበራዊ ልማት ለማረጋገጥ እየተጋ ነዉ። ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

መንግሥት ከግሉ ዘርፍ ጋር ተቀራርቦ በመስራት ፍትሀዊና አካታች የማህበራዊ ልማት ለማረጋገጥ እየተጋ እንደሆነ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት “የብልጽግና ጉዟችንና የንግዱ ማህበረሰብ ሚና” በሚል መርህ-ቃል ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር እየተካሄደ በሚገኘው ክልላዊ ማጠቃለያ ውይይት ላይ ነው። የተረጋጋ የአንድ ማህብረሰብ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማረጋገጥ በሚደረገው ያልተቋረጠ…

Read More

ከኦም ባንክ ጋር ተቀናጅቶ በመስራት የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስፈልጋል፦አቶ ማስረሻ በላቸዉ

የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ፣ ቁጠባ፣ብድር ሥርጭት እና አመላለስ ላይ ዓላማ ያደረገ የምክክር መድረክ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ሥራና ክህሎት ፣ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እና ኦሞ ባንክ በጋራ አዘጋጅነት በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው። በምክክሩ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ እንደገለጹት፤ከኦም ባንክ ጋር ተቀናጅተው በመስራት የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስፈልጋል ብለዋል።…

Read More

በ9 ወራት አፈጻጸም የተመዘገቡ ውጤቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የዋሽ እና ገበያ መር ሳኒቴሽን የ2017 ዓ/ም የ9ወር የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በመድረኩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የክልሉ ጤና ቢሮ የንጽህና አጠባበቅ ስራዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህ መሠረት በ2030 ላይ ሁለንተናዊ ዘላቂነት ያለው…

Read More

የከተማው የኮሪደር ልማት እንዲፋጠን ድጋፋችንን እናጠናክራለን-የሚዛን አማን ከተማ የነዋሪዎች

በሚዛን አማን ከተማ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ እንዲፋጠን ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ የከተማው ነዋሪዎች ገለጹ። ከነዋሪዎቹ መካከል መቶ አለቃ ተስፋዬ ናትናኤል፥ የከተማዋን ገጽታ እየቀየረ ያለውን የኮሪደር ልማት የእግረኛን መንግድ በማስፋትና የመናፈሻ አገልግሎትን ማስፋት ያሰቻለ ሰው ተኮር ፕሮጀክት ነው ብለዋል። ልማቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲፋጠን ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ አስታውቃዋል። እስከ አሁን የተጠናቀቁ የኮሪደር ልማት ስራዎች የትራንስፖርት እንቅስቃሴን በማቀላጠፍ የተሽከርካሪ አደጋን…

Read More

በቦንጋ ከተማ በመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ገቢ እየተገነባ ያለው ቤተ መጻሕፍት

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ገቢ እየተገነባ ያለውን ቤተ መጻሕፍት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው፡፡ ለግንባታው ከ40 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እንደሚደረግ እና ይህም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ገቢ እንደሚሸፈን የክልሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ የማታለም ቸኮል (ኢ/ር) ተናግረዋል፡፡ ግንባታው በጥራት እየተከናወነ መሆኑን…

Read More

በክልሉ ከተጀመሩ ኢኒሼቲቮች አንዱ የሆነው የሻይ ተክል ልማት ስራን ዉጤታማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ ፡፡

በዘንድሮው የሻይ ተክል ልማት በአዲስ ማሳ 50ሄ/ር ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ መሆኑም ታውቋል ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቡና ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ባለፉት 11 ወራት በሻይ ተክል ልማት ስራዎች የሚበረታቱ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙ ገልጿል ፡፡ የባለስልጣን መ/ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ በላይ ኮጁዋብ እንደገለጹት የሻይ ተክል ልማት ኢኒሼቲቭ በክልሉ ከተጀመረወዲህ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን…

Read More

የቦንጋ ከተማ ኮሪደር ልማት አካል የሆነዉ የአረንጓዴ ፓርክ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚሸጋገር እና የከተማዋን ገጽታ የሚቀይር ነው ሲሉ መምህራን ገለጹ

”ትውልድ በመምህራን ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሁሉም አከባቢ ከተወጣጡ ከትምህርት ቤት አመራሮች እና መምህራን ጋር የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። የትምህርት ቤት አመራሮች እና መምህራን ከውይይት መድረኩ ጎን ለጎን በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እና በርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ቅርብ ክትትል የተገነባዉ የቦንጋ ከተማ ኮሪደር ልማት አካል…

Read More

የክልሉ መንግስት በትምህርት ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሰራ ነው -ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት “ትውልድ በመምህራን ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ቃል ክልላዊ ማጠቃለያ የመምህራን ውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በመድረኩ እንደገለጹት በክልሉ የትምህርት ስብራት መጠገን፣ የትምህርት ጥራት ማሻሻል እና መምህራን የሚያነሷቸው ጥያቄዎችን መፍታት የክልሉ መንግስት ትኩረት ሰጥተው የሚሰራባቸው ጉዳዮች መሆናቸዉን ገልጸዋል። በክልሉ ባለፉት ጊዜያት…

Read More

ውስን የኾነውን የመንግሥት በጀት ለህዝብ ልማት ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም እንደሚገባ ተመላከተ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2018 በጀት አመት፤ የበጀት ሰሚ መርሀ-ግብር በቦንጋ ከተማ መካሄድ ተጀመሯል። በበጀት ስሚ መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ እንደገለጹት፥ ውስን የኾነውን የመንግሥት በጀት ለህዝብ ልማት ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ባለበጀት ተቋማት የ2018 ዓመት በጀታቸውን ሲያዘጋጁ የተሰጣቸውን የበጀት ጣሪያ ባገናዘበ መልኩ ነባር…

Read More

በክልሉ የተጀመሩ የልማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልክ እንዲከናወኑ ለማስቻል ኮሚሽኑ የመከታተል እና የማረጋገጥ ኃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ስር የRCFSP ፕሮጀክት በተገኘ ድጋፍ ከፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የሆኑ 6 ዞኖችና 6 ወረዳዎች ለተውጣጡ የስነ-ምግባር ኦፊሴሮች በሙስና መከላከል ዙሪያ የተዘጋጀ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የክልሉ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዳግም ዳንኤል፣እንዳሉት ሙስናና ብልሹ አሰራር የሀገራችንም ሆነ የክልላችንን ኢኮኖሚያዊ…

Read More