የኮ-ዋሽ ስትሪንግ ኮሚቴ ለ2018 በጀት አመት ለፕሮግራሙ ማስፈፃሚያ የሚሆን 50 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት አፀደቀ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የኮ-ዋሽ (COWASH)ፕሮግራም አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የክልሉ የኮ-ዋሽ ስትሪንግ ኮሚቴ የ2017 በጀት አመት የኮዋሽ ፕሮግራም የ10 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ምክክር ያደረገ ሲሆን የ2018 በጀት አመት የፕሮግራሙን ዕቅድ በገምግሞ 50 ሚሊዮን 106 ሺህ…
