Trendings

ክልላዊ ማጠቃለያ የመምህራን ውይይት እየተካሄደ ነዉ

“ትውልድ በመምህራን ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል የሚካሄደው ክልላዊ ማጠቃለያ የመምህራን ውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ከክልሉ ከሁሉም አከባቢ ትምህርት ቤቶች ከተወጣጡ የትምህርት ቤት አመራሮች እና መምህራን ጋር የሚደረገዉ የውይይት መድረክ በየደረጃው ሲካሄድ ቆይተዉ በዛሬው ቀን ማጠቃለያ እየተደረገ ይገኛል። መምህራን ትውልድን በመቅረጽና ሀገርን በመገንባት ረገድ ያላቸው…

Read More

ከክልሉ ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ መምህራን በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

”ትውልድ በመምህራን ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል ክልላዊ ማጠቃለያ የመምህራን ውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ በዛሬው ቀን ይካሄዳል። ክልላዊ ማጠቃለያ የውይይት መድረክ ተሳታፊ ከክልሉ ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ መምህራኖች ከውይይቱ አስቀድመው የቦንጋ ከተማ ቢሻው ወልዴ ዮሐንስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የቦንጋ ከተማ ኮሪደር ልማት አካል የሆነዉ የአረንጓዴ ፓርክ ጎብኝቷል።…

Read More

ምክክሩ ኢትዮጵያውያን ችግሮቻቸውን በራሳቸው መፍታት እንደሚችሉ ማረጋገጫ ይሆናል፦ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገ/ማርያም

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያካሄደ ያለው ምክክር ኢትዮጵያውያን ተነጋግረው የራሳቸውን ችግሮች ራሳቸው መፍታት እንደሚችሉ ማረጋገጫ ሊሆን እንደሚችል ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገ/ማርያም ተናገሩ። እርሳቸው የተሳተፉበት የፌዴራል ተቋማት እና ማኅበራት የምክክር መድረክ ተሳተፊዎች ሀሳባቸውን ያለገደብ ማንሳታቸውንም ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ጠቅሰዋል። በመድረኩ ላይ ሲሳተፉ የዳያስፖራውን ጉዳይ በስፋት ማንሳታቸውን ጠቅሰው፤ ዳያስፖራው የሀገር ኢኮኖሚን በመደገፍም ሆነ ሀገርን በመከላከል ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ስላለው በምክክሩ…

Read More

የጤናው ዘርፍ ተግዳሮቶች በመቅረፍ የአገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን እየተሰራ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ።

በዉይይቱ የተሳተፉ የጤና ባለሙያዎች በሰጡት አስተያየት የእነሱን ሚዛናዊ ጥያቄ ለፖለቲካ ዓላማ ለማዋል የሚጠቀሙ አካላት ትክክል እንዳልሆነ ገልጸዉ ከሙያዉ ሥነ ምግባር ባፈነገጠ መልኩ በአንዳንድ ጤና ባለሙያዎች የሚታይ የስራ ማቆም እንቅስቃሴ ትክክል አለመሆኑን ገልጸዋል። ለጤና ባለሙያዎች የተለያዩ የማትጊያ ስልቶችን በማበጀት የጤና ባለሙያዎችን ማበረታታት እንደሚገባ የገለጹት ተሳታፊዎቹ፥ ለጥቅማጥም ጥያቄያቸውም በየደረጃዉ ያለዉ የመንግሥት መዋቅር ተገቢውን ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። የጤና…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

የዛሬው ቆይታ ከእኛ ጋር ፕሮግራማችን የክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ በሚሰራቸው የስራ ዕድል ፈጠራ፣ በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ እና በአሰሪና ሠራተኛ ዘርፍ እየተከናወኑ ባሉ አጠቃላይ ተግባራት ዙሪያ ከቢሮ ኃላፊ ጋር ጋር ቆይታ አድርገዋል። መልካም ንባብ ! መ/ኮ፡- ስምና ኃላፊነትዎን ቢገልጹልኝ ?ዶክተር አብይ፡, ዶ/ር አቢይ አንደሞ እባላለሁ፤ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ነኝ፡፡መ/ኮ፡- በ2017…

Read More

መንግስት በምግብ ራስን ለመቻል በሚያደርገው ሁሉ አቀፍ ተግባር የግብርናው ዘርፍ እና የግብርና ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው ፦ ክቡር አቶ ፍቅሬ አማን

የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ በመደበኛ ፣ በማታና በተከታታይ የስልጠና ዘርፎች በደረጃ 4 ያሰለጠናቸውን 639 ተማሪዎች አስመረቀ። በ15ኛ ዙር የኮሌጁ የምረቃ ስነ ስርዓት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና የመንግስት ተጠሪ ክቡር አቶ ፍቅሬ አማን ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል። አቶ ፍቅሬ አማን በንግግራቸው መንግስት በምግብ ራስን ለመቻል በሚያደርገው ሁሉ አቀፍ ተግባር ውስጥ የግብርና ዘርፍ እና…

Read More

ምዘናው የመምህራንና የትምህርት አመራር እውቀትና ክህሎት ለማጎልበት እንደሚያስችል ተገለጸ ።

‎ ‎ክልላዊ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ብቃት ምዘና ፈተና በይፋ ተጀምሯል። ‎ ‎ዛሬ በይፋ በተጀመረው ክልል አቀፍ ምዘና በሁሉም ደረጃዎች ከ7200 በላይ ነባር መምህራን ፣ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀዉን የፅሑፍ ምዘና እንደሚወስዱ ታውቋል። ‎ ‎ምዘናውን በይፋ ያስጀመሩ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ…

Read More

በመንገድ ልማት ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በዘርፉ የተሰማሩ ባለሙያዎችን አቅም መገንባት ጥራት ላለው ስራ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) ጋር በመቀናጀት በድልድይ እና መንገድ ልማት ለተሰማሩ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ የስልጠና መድረኩን…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

ባለፉት ተከታታይ ሳምንታት በዚህ አምድ አጠቃላይ የክልላችንን ገጽታ፣ የምዕራብ ኦሞ፣ የካፋና የዳዉሮ ዞኖችን አጠቃላይ ገጽታ የሚያሳዩ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢዎቻችን አድርሰናል፡፡ በዚህ ሳምንት ደግሞ ከክልላችን ዞኖች አንዱ የሆነውን የቤንች ሸኮ ዞንን እንቃኛለን፡፡ መልካም ንባብ! የቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ከተዋቀሩ ስድስት ዞኖች አንዱ ነዉ፡፡ ዞኑ በስድስት ወረዳዎች፣ በአራት ከተማ አስተዳደሮች፣ በ137…

Read More

የአውሮፓ ህብረት ያወጣውን ደንብ በመረዳት ደንን ጠብቆ ከሚመረቱ ምርቶች የሚገኘውን ኢኮኖሚ ተጠቃሚ ለመሆን በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ።

በክልሉ ግብርና ቢሮ የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ከናቡ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በቡና ልማትና ምርት አቅርቦት አፈጻጸም እና በአዲሱ የአውሮፓ ዩኒየን ደንብ(EUDR) ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የክልሉን ኢኮኖሚ ከሚመሩት ሰብሎች ግንባር ቀደሙ ቡና መሆኑን ገልጸዋል ።…

Read More