ክልላዊ ማጠቃለያ የመምህራን ውይይት እየተካሄደ ነዉ
“ትውልድ በመምህራን ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል የሚካሄደው ክልላዊ ማጠቃለያ የመምህራን ውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ከክልሉ ከሁሉም አከባቢ ትምህርት ቤቶች ከተወጣጡ የትምህርት ቤት አመራሮች እና መምህራን ጋር የሚደረገዉ የውይይት መድረክ በየደረጃው ሲካሄድ ቆይተዉ በዛሬው ቀን ማጠቃለያ እየተደረገ ይገኛል። መምህራን ትውልድን በመቅረጽና ሀገርን በመገንባት ረገድ ያላቸው…
