Trendings

በዞኑ ሰፊው ወጣቶችን የሚያቅፍ የገጠር የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ ትኩረት ተሰጥተው እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ ኮንታ ዞን በተያዘው በጀት ዓመት ሰፊ ወጣቶችን የሚያቅፍ የገጠር፣ የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ ገለጸዋል። በዞኑ፣ አመያ ዙሪያ ወረዳ፣ በጊምባ አጋሬ ቀበሌ በቡና ልማት ኢንዱስትሪ የተሰማሩ ወጣቶች በበኩላቸው በዘርፉ ውጤታማ መሆናቸውን ተናግረዋል። በዞኑ የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራን በመሠረታዊነት በመደገፍ ዘርፉን ለማሻገር…

Read More

“ወደ ኢትዮጵያ የመጣሁት ለዚህ ፓርላማ፣ ለሕዝባችሁ እና ለዴሞክራሲያዊ ጉዟችሁ ታላቅ አክብሮት በመስጠት ነው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ

ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፣ ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች እና በፌዴሬሽን ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግራቸውን የጀመሩት “ዛሬ እዚህ ፊታችሁ ስቆም በታላቅ ክብር ነው፤ “የአንበሶቹ ምድር በሆነችው በታላቋ ኢትዮጵያ መገኘት እጅግ ታላቅ የደስታ ስሜት የሚሰጥ ነው፤ እኔ የተወለድሁባት የሕንዷ ጉጅራትም የአንበሶች ቤት ናት፤…

Read More

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ሥራ ውጤታማ እንዲሆን የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ለክልልና ዞን ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራርና አባላት የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ የግንዛቤ መፍጠሪያ እና የጋራ የውል ስምምነት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካኸደ ነው። መድረኩ ዘመናዊ የህዝብ አስተዳደር ሥርዓትን ለመገንባት የሚያስችሉ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት በሚቀላጠፍበት ጉዳዮች ላይ ከመሪ ተዋንያኖች ጋር ለመግባባት እንደሆነ ተገልጿል። በመድረኩ ተገኝተው…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት እያደገ የመጣውን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ያሳያል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል እያደገ የመጣውን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ማደግ ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በተዘጋጀ የእራት ግብዣ ላይ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም፤ የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት፣ የሚጋሯቸውን ዕሴቶችና ያላቸው ትስስር እየዳበረ መሄዱን አንስተዋል። በዚህም መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ…

Read More

ኢትዮ-ህንድ

ኢትዮጵያና ህንድ ከሁለት ሺህ ዓመታት የተሻገረ ሁለንተናዊ ግንኙነት እንደነበራቸው የተለያዩ መዛግብት ያስረዳሉ። ከ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮም በርካታ የህንድ ተወላጆች ኢትዮጵያን የኑሮ ምርጫቸው እንዳደረጉ የሚያመለክቱ በርካታ ማሳያዎች አሉ። በአንደኛውና በሁለተኛው የዓለም ጦርነት መካከል በነበሩት ዓመታት በርከት ያሉ ሕንዳውያን በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች በንግድ ስራ ላይ ተሰማርተው ቆይተዋል፡፡ በፈረንጆቹ 1948 ኢትዮጵያ ከህንድ ጋር መደበኛ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመሰረተች…

Read More

ከ94 ሄክታር በላይ ማሳ ላይ ካዛቫን በማምራት ውጤታማ የሆኑ የቀድሞው አርሶአደር።

አቶ ፎላ ጃርሶ በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ ወረዳ፣ የሱቦ ቱለማ ቀበሌ ነዋሪ ሲሆኑ፥ ከአመታት በፊት ግንባር ቀደም የአከባቢው አርሶአደር ነበሩ። አቶ ፎላ በተሰማሩበት የግብርና መስክ ውጤታማ በመሆን፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ምርታማነትን በማሳደግ ዛሬ ላይ ከሞዴል አርሶ-አደርነት ወደ አልሚ ባለሀብትነት ተሸጋግረዋል። በአካባቢው ለኢንቨስትመንት በወሰዱት መሬት የተለያዩ ሰብሎችን ቢያመርቱም የሚፈለገው ውጤት ባለመገኘቱ ካዛቫን (cassava) ለማምረት መወሰናቸውን የሚገልጹት…

Read More

የጠ/ሚ ናሬንድራ ሞዲ ጉብኝት ኢትዮጵያ በባለብዙ ዋልታ ዓለም ግንባታ ላይ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት ኢትዮጵያ የባለብዙ ዋልታ ዓለም ግንባታ ውስጥ ያላትን ቁልፍ ሚና ያረጋገጠ ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ እያደረጉት ያለውን ጉብኝት አስመልክቶ ያስተላለፈው መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የኢትዮጵያና ሕንድ የስትራቴጂካዊ አጋርነት አዲስ ምዕራፍ ተከፈተ! ይህ ጉብኝት በብሔራዊ ቤተመንግሥት ከተደረገው ደማቅ አቀባበል ባለፈ፣ ኢትዮጵያ በዓለም…

Read More

መንግሥት ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል – ብልፅግና ፓርቲ

መንግሥት ሕዝብን እያዳመጠና ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እየሰጠ ኢትዮጵያን ወደ ሁለንተናዊ ብልፅግና ያደርሳል አለ ብልፅግና ፓርቲ፡፡ ፓርቲው ሰሞኑን የተካሄዱ ሕዝባዊ ውይይቶችን አስመልክቶ ያወጣው ሳምንታዊ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርባል፡፡ ብልፅግና ህዝብን ያዳምጣል፤ ችግርን ይፈታል በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የመደመር መንግሥት “የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ቃል ህዝባዊ የውይይት መድረኮች እያካሄደ ይገኛል፡፡ ለተከታታይ ሁለት ሳምንት በመዲናችን አዲስ አበባ…

Read More

የመደመር መንግሥት ጥበብ ለሀገር ብልጽግና እና እድገት የማይተካ ሚና እንዳለው በግልጽ አስቀምጧልSAXDS

የመደመር መንግሥት ጥበብ ለሀገር ብልጽግና እና እድገት የማይተካ ሚና እንዳለው በግልጽ ማስቀመጡን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በተዘጋጁ የጥበባት እና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ረቂቅ ፖሊሲ፣ ሌሎች የህግ ማዕቀፎችና በጸደቁ የአሰራር መመሪያዎች ላይ ከሚመለከታቸው የዘርፉ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር ሲያካሂድ የቆየው ውይይት ተጠናቋል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ በዚሁ ወቅት፤ ጥበብን ለአሰባሳቢ ትርክትና…

Read More

በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ በሚል በሚዛን ማዕከል የክልል ተቋማት የብልጽግና ህብረት አባላት ስልጠና እየተሰጠ ነው

ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት በምክትል ርመስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንደተናገሩት ብልፅግና ፓርቲ ከተመሰረተበት ቀን ጀምሮ የአመራርና የአባላትን አቅም በመገንባት ለሁለንተናዊ ብልጽግና እየሰራ ይገኛል ብለዋል። በየወቅቱ የአመራሩንና የአባላቱን አቅም በመገንባት ለተሻለ ተልዕኮና አመራር ሲያዘጋጅ መቆየቱን ገልጸው ስልጠናው የአባላቱን የአመለካከትና የተግባር አንድነት የሚያጠናክር ነው ብለዋል።። ስልጠናው ለሁለት ተከታታይ…

Read More