የኩታ ገጠም እርሻ፡ የዳውሮ ዞን አርሶ አደሮችን የልፋት ውጤት እያሳደገ ያለ ስራ
በዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች፣ በተናጠል ከሚያካሂዱት እርሻ ወጥተው በኩታ ገጠም (ክላስተር) በመደራጀት የስንዴና ገብስ ምርታቸውን በእጅጉ ማሳደግ መቻላቸውን ተናገሩ። ይህ አዲስ የአሰራር ስርዓት፣ የባለሙያ ድጋፍን ከማቀለሉም በላይ እንደ አረም ያሉ ተግዳሮቶችን በጋራ ለመፍታት በማስቻሉ “የልፋታችንን ዋጋ አግኝተንበታል” ሲሉ አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል ። በወረዳው ዳካ የሊ ቀበሌ በሚገኘው “ቦካ ክላስተር” እንደተስተዋለው፣ ቀደም…
