‎በብልፅግና ፓርቲ መሪነት በከተማዋ የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ለማስቀጠል የበኩላችንን እንወጣለን ሲሉ የማሻ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ገለፁ።

‎ባለፉት አምስት አመታት በፓርቲው መሪነት በከተማዋ የተሰሩ ጠንካራ ስራዎችን ለማስቀጠል እንዲሁም 7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ እንዲሆን የሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ የውይይት መድረክ በማሻ ከተማ ተካሂደዋል ። ‎በውይይት መድረኩ ላይ መነሻ ሰነድ ያቀረቡት የማሻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አንዷለም ጌታቸው ‎በከተማዋ ባለፋት የአምስት አመታት በርካታ የልማት ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀው በዚህም የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚ መሆን እንዲሁም የሆስፒታል ግንባታ…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ ለብልጽግና ፓርቲ ደጋፊዎች ያሳተፈ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

ሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ “ብልጽግና ፓርቲን ይምረጡ” በሚል መሪ ቃል በከተማዋ ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ አካሄደ። በተሽከርካሪዎች የታገዘው በዚህ ሰልፍ ላይ የከተማዋ ነዋሪዎች፣ በርካታ ወጣቶችና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተሳተፉት የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኢንጂነር ሰለሞን ለዊ እና የከተማው ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካና የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊና ረዳት ተጠሪ…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የAPEX መንገደኞች ምርጫ ‘በአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ’ ሽልማትን አሸነፈ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የAPEX መንገደኞች ምርጫ ‘በአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ’ (Best Airline in Africa) ሽልማትን በማሸነፍ የአቪዬሽን መሪነቱን አረጋገጠ። ይህ እውቅና አየር መንገዱ በመላው ዓለም በሚያደርጋቸው በረራዎች ቀልጣፋ፣ ምቹ እና አስተማማኝ አገልግሎት ለመስጠት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሲሆን፤ ሽልማቱም ሙሉ በሙሉ በመንገደኞች እውነተኛ የጉዞ ተሞክሮ እና ገለልተኛ አስተያየት ላይ የተመሰረተ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ…

Read More

በሲዝ ከተማ የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ የ”ይምረጡኝ” ቅስቀሳ በተለያዩ ሁኔቶች እየተካሄደ ነው

የብልጽግና ፓርቲ በቤንች ሸኮ ዞን በሲዝ ከተማ ”ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ቅስቀሳና የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ መረሃ ግብሮች ታጅቦ በድምቀት እየተካሄ ነው። በዚህ በሲዝ ከተማ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት እየተካሄደ ባለው የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የዞን፣ የሼይ ቤንች ወረዳና የሲዝ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የፓርቲው አባላትና ነዋሪዎች ተገኝቷል። የምርጫ ቅስቀሳና የድጋፍ…

Read More

‎የፐብሊክ ሰርቪስ አገልግሎትና አስተዳደር ማሻሻያ ሪፎርም የሰራተኞችን ጥቅም ከማስከበር ባሻገር የተገልጋዩን እርካታ በማሳደግ ምርታማነትን የማሳደግ ዓላማን ያነገበ መሆኑ ተገለፀ።

‎የጤና ዘርፍ የአገልግሎትና አስተዳደር ማሻሻያ ሪፎርም አተገባበር ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። ‎በስልጠና መድረኩ ላይ የመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር ፖሊስ ላይ ስልጠና የሰጡት የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሳምሶን መለሰ የሲቪል ሰርቪሱ ሪፎርም ነፃ፣ ገልለተኛና ብዝሃነት ላይ ያተኮረ ተቋማት በመገንባት የሀገረ መንግስት ግንባታን ማጽናት መሆኑን ገልጸዋል። ‎ለዚህም ትክክለኛውን…

Read More

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

​ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር በፌደራል፣ በክልል፣ በዞንና በከተማ አስተዳደር ደረጃ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ​በጉብኝቱ ላይ ሚኒስትሯን ጨምሮ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፣ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሐብታሙ ካፍትን፣ የሚዛን አማን ከተማ ከንቲባ ኢንጅነር…

Read More

የክልሉን የእርሻ ኢንቨስትመንት ወደ 544 በማድረስ 177 ሺህ ሔክታር መሬት እንዲለማ ማድረግ መቻሉ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከፌደራል ግብርና ሚንስትር ጋር በመተባበር በክልሉ በስራ ላይ ከሚገኙ የግብርና ኢንቨስትመንት ባለሀብቶችና ባለድርሻ ጋር የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካኸደ ነው። በመድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የግብርና ግብዓትና ገጠር ፋይናንስ አቀርቦት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስራት አሰፋ: መንግስት ላለፉት የለውጥ ዓመታት የግብርናውን ዘርፍ በቴክኖሎጂ ለማዘመን…

Read More

በመጋቢት እና ሚያዝያ 2018 ዓ.ም ወራት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በሳይንሳዊ የምርምር ልህቀት፣ በከተማ ልማት፣ በኢኮኖሚ ሪፎርም እና በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።

‎• የፕሮጀክቶች ምረቃ እና የሥራ ጅማሮ ‎የመጋቢት ወር በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተመረቁበት ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) ውስጥ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀዋል። ይህ ማዕከል 40 የላብራቶሪ ክፍሎችን እና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶችን ጥራት የሚያረጋግጥ የባዮ-ኢኩቫለንስ (bioequivalence) ማዕከልን ያካተተ ነው። ‎በከተማ ልማት ዘርፍ፣ የሚያዝያ ወር በአገልግሎት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ግንባታ ረገድ…

Read More

የክልሉን የንጹህ መጠጥ ዉሃና የሳኒቴሽን ችግሮችን በዘላቂነት በመፍታት የውሃ ሽፋን ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ ተችሏል-ኢንጂነር በየነ በላቸው።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት የዉሃ፣ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ በክልሉ ባሉ ስድስት ዞኖች የአስር ከተሞች የዉሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ኘሮጀክት የጥናት ዝርዝር ዲዛይን የመጨረሻ ረቂቅ ሪፖርት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ የውይይት መድረክ አካሂዷል። የደቡብ ምዕራብ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ኮረፖሬሽን በክልሉ የሚስተዋለዉን የንጹህ መጠጥ ዉሃና የሳኒቴሽን ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ የጥናትና ዲዛይን ስራዎችን ከክልሉ ዉሃ፣ማዕድንና…

Read More

ባለፉት ስምንት የለውጥ አመታት በከተማቸው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ተግባራት መከናወናቸውን በሚዛን አማን ከተማ የሚገኙ አንዳንድ ነጋዴዎች ተናገሩ

“ለሁለንተናዊ ብልጽግና የማህበረሰቡ ሚና” በሚል ሀሳብ ከሚዛን አማን ከተማ ንግድ ማህበረሰብ ጋር የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ የተሳተፉና በተለያዩ የንግድ ዘርፍ የተሰማሩ ነጋዴዎች፤ በከተማዋ በተለይም ለውጡ ከመጣ በኋላ በርካታ የልማት ስኬቶች መመዝገባቸውን እና ተጨባጭ ለውጥ መታየቱን ነው የተናገሩት። በተለይም በከተማዋ የአየር መንገድ ግንባታው፣ የደንቢ ሎጅ እና የኮሪደር ልማት ስራዎች የከተማዋን እድገት እያፋጠነው መሆኑን አመላክተዋል። በከተማዋ…

Read More