በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካነሷቸው ነጥቦች መካከል፡-
በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች አንዳንድ አካባቢዎች የፀጥታ ችግር በሚፈጽሙ ኃይሎች ላይ የመንግሥትን ኃይል በብቸኝነት የመጠቀም ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነት ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ቢሰጥ፣ ሉዓላዊነትን ለመዳፈር የሚደረገውን የሻዕቢያ እንቅስቃሴ ለመግታት እየተሰራ ያሉ ስራዎችና አሁናዊ የትግራይ ክልል የሰላም፣ ጸጥታና ፖለቲካ ሁኔታ በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ማብራሪያ ቢሰጥ፣ አካታች ሀገራዊ ምክክር ውጤታማ እንዲሆን ከማን…
