Trendings

የቦንጋ ከተማ የኮርደር ልማት ሥራ በተሻለ አፈጻጸም እየተከናወነ መኾኑ ተመላከተ።

የቦንጋ ከተማ የኮርደር ልማት ሥራ በተሻለ አፈጻጸም እየተከናወነ መኾኑ ተመላከተ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ የቦንጋ ከተማ የኮሪደር ልማት ግንባታ ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ከሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመኾን በሁለተኛው ምዕራፍ በቦንጋ ከተማ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝቱም ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለጹት በከተማው እየተከናወነ የሚገኘው…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሚዛን አማን ከተማ እየተሰራ ያለውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጎበኙ።

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሚዛን አማን ከተማ እየተሰራ ያለውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጎበኙ። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ሲጠናቀቅ የመንግስት አገልግሎትን በከፍተኛ ሁኔታ የሚያቀላጥፍ መሆኑም ተጠቅሷል ፡፡ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር ውስጥ ያለው ድርሻ የላቀ ነው፡፡ ማዕከሉ ይኸንኑ እውን ለማድረግ በክልሉ ሚዛን አማን ከተማ ላይ…

Read More

ሪፖርታዥ

ሪፖርታዥ በተያዘው የምርት ዘመን ከ71 ሺህ ቶን በላይ የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ቡና፣ ሻይ እና ቅመማ ቅመም ባለስጣን አስታወቀ በ2017 የበጀት ዓመት የቡና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ አዲስ ማሳን ማስፋትና በነባር ማሳ  የተለያዩ ምርታማነት ማሻሻያ ፓኬጆች መተግበርና ምርጥ የቡና ዘር የማዘጋጀትና ማቅረብ ሥራዎች በሰፊው ማከናወን መቻሉንና ከክልላችን ፍላጎት ባሻገር ለተለያዩ…

Read More

“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አመራር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ተምሳሌት የሚሆን ነው” – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ

“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አመራር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ተምሳሌት የሚሆን ነው” – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዚህ ግድብ ግንባታ የሰጡት አመራር ለሀገራቸው ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ምሳሌ የሚሆን እንደሆነ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ተናገሩ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንጂነሪንግ አቅም ብቻ የሚታይበት ሳይሆን፤ የአፍሪካን የመቻል አቅም ያሳየ ተምሳሌት እንደሆነም ፕሬዚዳንት ሩቶ ገልጸዋል።…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን ” ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል ጳጉሜ 4 የማንሰራራት ቀን በፓናል ውይይት ተከብሯል።

በቤንች ሸኮ ዞን ” ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል ጳጉሜ 4 የማንሰራራት ቀን በፓናል ውይይት ተከብሯል። ‎ ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጅዋ ሳፒን እንደገለፁት የህዳሴ ግድብ በራስ አቅም ብቻ ተገንብቶ ሲመረቅ ደስታው ልዩ የሚያደርገው ከህፃን እስከ አዋቂ የመላው ህዝባችን አሻራ…

Read More

የአቶ ፍቅሬ አማን ብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ያስተላለፉት መልዕክት !

የአቶ ፍቅሬ አማን ብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ያስተላለፉት መልዕክት ! ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የዘመናት የኢትዮጵያውያን መሻት፣ ያልተቋረጠ የትውልድ ጥያቄና የሁል ጊዜ ቁጭት ነበር። ይህ የትውልድ ጥያቄ መከራና ፈተና በተሞላበት በቁልቁለት እና አቀበት ጉዞ በመላው ኢትዮጵያውያን ዓላማ አንድነት፣ ጽናትና አይበገሬነት ከሃሳብ ወደ ተግባር፣ ከተግባር ወደ ድል ተሸጋግሯል። በኢትዮጵያውያን ላብ፣ ደምና…

Read More

የርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ መልዕክት

የርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ መልዕክት እንኳን ደስ ያለን!! እነሆ የዘመናት ቁጭት በቆራጥ ሀገር ወዳድ መሪ እና ህዝብ ወደ ድል ተሸጋገረ። ታላቁ የህዳሴ ግድብ የደም፣ የላብ እና የውሃ ጠብታ ዋጋ እንዲህ ምሽቱን ደምቆ ለኢትዮጵያዊን ብሥራቱን እነሆ አለ። ሕዳሴ ግድብ ብሔራዊ ኩራታችን፣ የኢኮኖሚ አቅማችን፣ የጽናታችን እውነተኛ ተምሳሌትና፣ የትብብራችን ውጤት ነው:: በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን…

Read More

“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለአፍሪካ የራስን መቻል ምልክት ለኢትዮጵያ ደግሞ አዲስ ምዕራፍ ነው” – የኬንያ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት

“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለአፍሪካ የራስን መቻል ምልክት ለኢትዮጵያ ደግሞ አዲስ ምዕራፍ ነው” – የኬንያ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኢትዮጵያውያን በራሳቸው አቅም የገነቡት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለአፍሪካ የራስን መቻል ምልክት ለኢትዮጵያ ደግሞ አዲስ ምዕራፍ መሆኑን ኬንያ አስታውቃለች። የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኢትዮጵያ የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ምረቃ መርሐ ግብር ላይ እንደሚገኙ የፕሬዚዳንቱ ጽ/ቤት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ኬንያ…

Read More

በቀጣይ ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገፅታ እና ለኤክስፖርት እምርታ የሚንዘጋጅበት ጊዜ ሊሆን ይገባል ተባለ

በቀጣይ ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገፅታ እና ለኤክስፖርት እምርታ የሚንዘጋጅበት ጊዜ ሊሆን ይገባል ተባለ ጳጉሜን 3 ቀን “እመርታ ለዘላቂ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በቦንጋ ከተማ ተከብሯል። ብልጽግና ሀገራዊ ፓርቲ ሆኖ ከተመሠረተ ወድህ የፖለቲካ ልምምዶችን ሊቀይር በሚችል መልኩ የኢትዮጵያ ልዩ ቀመር በሆነው ጳጉሜ ቀናት በሽግግር መልኩ ልዩ ትርጓሜ በመስጠት እያከበረ መምጣቱ ይታወሳል።…

Read More

”ህንግጫ”ማህበራዊ መስተጋብር የሚያጠናክር፣የኮንታ ብሔር ማንነት ምልክትና የአከባቢው የማይነጥፍ የእንግዳ ተቀባይ መገለጫ ነዉ፦አቶ አልማዉ ዘዉዴ

”ህንግጫ”ማህበራዊ መስተጋብር የሚያጠናክር፣የኮንታ ብሔር ማንነት ምልክትና የአከባቢው የማይነጥፍ የእንግዳ ተቀባይ መገለጫ ነዉ፦አቶ አልማዉ ዘዉዴ የኮንታ ብሔር የዘመን መለወጫ “ህንግጫ”በዓል በአመያ ከተማ በተለያዩ ባህላዊ ትውፊቶችና ክዋኔዎች የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችና የኮንታ ወዳጆች በተገኙበት ተከብሯል። በበዓሉ በክብር እንግድነት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ…

Read More