ቢስት ባር ዕሴት የወል እውነትና የኅብረ ብሄራዊነት መሠረት ነው – የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር
ቢስት ባር ዕሴት የወል እውነትና የኅብረ ብሄራዊነት መሠረት ነው – የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የኾነው ቢስት ባር በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የኢፌዲሪ ፌደሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር፥ የቢስት ባር ዕሴት የወል እውነትና የኅብረ ብሄራዊነት መሠረት ነው ብለዋል።…
