Trendings

ኮሚሽኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አጀንዳዎችን ተረከበ

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በሰባት ክፍሎችና በ64 ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ያዘጋጃቸውን አጀንዳዎች መረከቡን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ አጀንዳዎቹን የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሌሎች ኮሚሽነሮች ጋር በጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ ሰለሞን አየለ ከተመራው የምክር ቤቱ የሥራ አስፈፃሚ አባላት ቡድን መረከባቸው ተገልጿል፡፡ መስፍን (ፕ/ር) በዚሁ ወቅት ኮሚሽኑ ከምክር ቤቱ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሞ…

Read More

“ቢስት ባር” በቤንች ብሔር ዘንድ የአዲስ ዓመት ብስራት ነዉ:- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

የደቡብ ምዕራብኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለቤንች ብሔር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል “ቢስት ባር” የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የክልላችን ህዝቦች ቱባ የታሪክና የባህል እሴቶች ያሏቸው እንደ አንድ ቤተሰብ በባህላቸውና ትውፊታቸው የተሳሰሩ የውብና ማራኪ ባህሎች ባለቤቶች ናቸው ብለዋል። በክልላችን ከሚገኙ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች መካከል አንዱ የቤንች…

Read More

20ኛው የዓለም የሥራ ድርጅት አህጉራዊ ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

20ኛው የዓለም የሥራ ድርጅት አህጉራዊ ኮንፍረንስ ይፋዊ የማስጀመሪያ ሥነ-ስርዓት በአፍሪካ ኅብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ኮንፈሰንሱ “የማይበገር ማህበረሰብ እና ጤናማ አካባቢ፤ የሰው ኃይልን በብዛት የሚጠቀሙ የኢንቨስትመንት ፕሮግራም አካሄዶች” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ኮንፈሰንሱ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ጨምሮ የአለም የቴክኖሎጂ እድገት፣ ሰላምና ጸጥታ፣ የሀገራት የንግድ ፖሊሲዎች እና የአየር ንብረት ለውጥ በሰራተኞች ደህንነት እና የሥራ…

Read More

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማብሰሪያና ሥራ ማስጀመሪያ መርኃ ግብር እየተካሄደ ነው

የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማብሰሪያ እና ሥራ ማስጀመሪያ መርኃግብር በግራንድ ኤሊያና ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል። በመርኃ ግብሩ ላይ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር እና የፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን ቦርድ ሰብሳቢ ዲያቆን…

Read More

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት ለሚመዘገበው ዕድገት መሠረት የሚሆን የሉዓላዊ ዲጂታል መሠረተ ልማት እየገነባች ነው

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት ለሚመዘገበው ዕድገት መሠረት የሚሆን የሉዓላዊ ዲጂታል መሠረተ ልማት እየገነባች መሆኑን የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ገለጹ። ”የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው ሀገራዊ ጉባኤ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በመካሄድ ላይ ነው። በመድረኩ ማብራሪያ የሰጡት የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት…

Read More

ለሸክ ኖኖ ቋንቋ ዘላቂ ዕድገትና ጥበቃ ማድረግ የአካባቢውን ባህልና የማንነት መሠረት ከመጠበቅ አንፃር ወሳኝ ጉዳይ ነው፦አቶ አልማው ዘውዴ

የሸካቾ ብሔረሰብ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በሸካቾ ባህል፣ቋንቋና ሀገር በቀል ዕውቀት ላይ ያተኮረ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቦ ሀሳብ አስተያየት ተሰጥቶበት ተጠናቋል። የሸክ ኖኖ ቋንቋን ዘላቂ ዕድገትና ጥበቃ የማረጋገጡ ተግባር የሁሉንም አካላት የተቀናጀ ጥረት የሚጠይቅ መሆኑ ተመላክቷል። የሀገር በቀል ዕውቀት የአንድ ማኅበረሰብ ቋንቋ፣ ባህል፣ ታሪክ መሠረት በመሆኑ ዕውቀቱን መጠበቅና ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባም ተገልጿል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል…

Read More

ፓርቹጋል ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ በትብብር መስራት እንደምትፈልግ ገለጸች

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከፓርቹጋል የውጭ ጉዳይና የትብብር ሚኒስትር ኑኖ ሳምፓዮ ጋር ተወያየይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በፖርቹጋል መካከል በትምህርት ዘርፍ ያለው ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና በሌሎችም ዘርፎች የአካዳሚክ ትብብሮች በሚጠናከሩበትና አሁን ያለው ግንኙነትን በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውም ተጠቁሟል፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷ሚኒስቴሩ የትምህርት ሙዚዬም እያቋቋመ በመሆኑ ፖርቹጋል በኢትዮጵያ…

Read More

ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ሚያዝያ 1 ቀን 2017 ባደረገው ስብሰባ ሀገራዊ፣ ቀጣናዊና ዓለማዊ ሁኔታዎችን ገምግሟል፡፡ ኢትዮጵያ ለዘመናት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ስብራቶች ገጥመዋት ነበር፡፡ እነዚህን ስብራቶች በመጠገን ወደ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ እያፋጠነች ትገኛለች፡፡ እስካሁን የጀመረቻቸው ሪፎርሞች እየተሳኩ፤ የወጠነቻቸው ኢኒሼቲቮች ፍሬ እያፈሩ፤ በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላት ተሰሚነት እየጨመረ፤ ብሔራዊ ጥቅሞቿን ለማስከበር የምታደርገው ጥረት ውጤት እያስመዘገበ…

Read More

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በህዝበ ውሳኔ ራሳቸውን ሪፎርም ካደረጉ የክልል ባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ነው

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በህዝበ ውሳኔ የምርጫ ስርዓት ራሳቸውን መልሰው ሪፎርም ካደረጉ የክልል ባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ነው። በውይይቱ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ዘህራን ሁመድ፣ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ጌታ ቸሩ፣ የአራቱ ክልሎች ምክር ቤትና ብሔረሰብ ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎች እንዲሁም የፀጥታ አካላትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በአዲስ የተደራጁ ክልሎች ውሰጥ በሚኖሩ ብሔሮች፣…

Read More

ከ56 ሺህ ቶን በላይ የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል – ክልሉ

ከ56 ሺህ ቶን በላይ የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል – ክልሉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዘንድሮው ዓመት ከ56 ሺህ ቶን በላይ የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በዚሁ ዘርፍ የተሰማሩ አርሶ አደሮች ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙ ገልፀዋል። በክልሉ የቅመማ ቅመም ሰብሎች በስፋት ከሚመረትባቸው አካባቢዎች አንዱ የሸካ ዞን ነው። በዞኑ የኪ…

Read More