Trendings

በአከባቢው ያለውን የደን ሀብት በተገቢው መንከባከብና መጠበቅ ይገባል፦ ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ

የኢፌዴሪ ግብርና ሚኒስቴር አመራሮች እና ባለሙያዎች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን በመገኘት ሁለተኛ ዙር አረንጓዴ አሻራ የማሳረፍ መርሀ ግብር አከናውነዋል። በክልሉ ካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ምቺት ቀበሌ በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ላይ ሚኒስትር ደኤታዎችና ሰራተኞች ተሳትፈዋል። የግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ፍቅሩ ረጋሣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…

Read More

በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማስፋት ለቴክኖሎጂ እና አዳዲስ አሰራሮች ትኩረት ተደርጓል – ዶክተር አየለ ተሾመ::

በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎትን ጥራትና ተደራሽነት ለማስፋት ቴክኖሎጂ እና አዳዲስ አሰራሮችን ማጠናከር ላይ ትኩረት መደረጉን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ ተናገሩ። ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ያሉት በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው ስምንተኛው ሀገር አቀፍ የጤና ኢኖቬሽንና ጥራት ጉባኤ ላይ ነው። ዶክተር አየለ እንደተናገሩት በኢትዮጵያ በጤና ኤክስቴንሽን፣ በወረዳ ሽግግር እና አጠቃላይ የለውጥ ስራዎች ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል።…

Read More

በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ በመሠረተ-ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ የተመራው የአመራር ቡድን ከዳዉሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ጋር የሦስት ወራት ግብ ስምምነት አካሄዱ

ከዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በቀጣይ ሥራዎች ዋና ዋና ግቦች ላይ የግብ ስምምነት ተደርጓል። በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ መሠረተ-ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንደገለፁት አመራሩ ከሕዝብና ከመንግሥት የተጣለበትን ኃላፊነት በጊዜ የለኝም መንፈስ በማከናወን የድርሻውን ሊወጣ ይገባል። ተግባራትን ቆጥሮ በመሥራት እንዲሁም በመፍጠር፤ በመፍጠን እና በዝላይ ዉጤት ማስመዝገብ መቻል እንደሚገባና…

Read More

ከ18ሺህ ለሚልቁ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

በተያዘው በጀት ዓመት ስድስት ወራት ከ18ሺህ ለሚልቁ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ለማድረግ መሰረተ ልማት ከማሟላት ባለፈ የሚያሰራ የህግ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት ለባለሃብቶች ምቹ ከባቢን ፈጥሯል። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዳጋቶ ኩምቤ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ተመራጭ መዳረሻ ሆናለች። የመደመር መንግሥት በዘርፉ…

Read More

የቢስት ባር ዕሴት በማጎላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የቢስት ባር ዕሴት በማጎላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የኾነው ቢስት ባር በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የቢስት ባር ዕሴት የኾኑ ሠላም፣ልማትና አብሮት በማጉላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የብዝሀ…

Read More

የቦንጋ ዶሮ ዕርባታ ማዕከል በአገር ውስጥ የተባዛ ቴትራ ኤች የተሰኘ የዶሮ ዝርያ እንቁላል በማስፈልፈል የመጀመሪያ ዙር የአንድ ቀን ጫጩቶችን ማሰራጨት ጀመረ።

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቦንጋ ዶሮ ዕርባታ ማዕከል ስራ አስኪያጅ አቶ ለገሠ ሻሮ እንደተናገሩት፣ማዕከሉ በምርታማነታቸው የተሻለ ውጤት የሚያስገኙ የዶሮ ዝርያዎችን በጥናት በመለየት የተጠቃሚውን ማህበረሰብ ፍላጐት የማሟላት ተግባር እያከናወነ ይገኛል። ‎ለስጋና እንቁላል የሚሆኑ ቴትራ የተሰኙ ምርጥ የዶሮ ዝሪያዎችን ለክልሉ ሁሉም ዞኖች ለማሰራጨት በተደረገው የቅድመ ዝግጅት ስራ የክልሉ መንግሥት ወደ 60 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ የማዕከሉን…

Read More

በበጀት ዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ ይጀምራሉ -ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ እንደሚጀምሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢንዱስትሪ ዘርፍን በሚመለከት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ÷በዘርፉ በተያዘው በጀት ዓመት 12 ነጥብ 8 በመቶ እድገት ይጠበቃል ብለዋል፡፡ ማኑፋክቸሪንግ ላይ 12 በመቶ እድገት እንደሚጠበቅ ጠቅሰው÷ኮንስትራክሽን ላይ ደግሞ 12 ነጥብ 3 በመቶ ገደማ…

Read More

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓሉን በተለያዩ መርሃ ግብሮች ሊያከብር ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ ክብረ በዓሉን የእስካሁን ታሪኩንና የወደፊት ተልዕኮውን በሚመጥን መልኩ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) አስታወቁ። ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ የዩኒቨርሲቲውን የራስ ገዝነት የሪፎርም አፈጻጸም እና የ75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ አከበባርን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወጣው የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ አዋጅ መሰረት…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምልከታ በተደረገባቸው ዞኖች ያለው የግብርና ግብኣት አቅርቦትና ስርጭት የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ ።

በኢፌዴሪ ግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የተውጣጡ የኢንስፔክሽን ቡድን በካፋ ዞን ጊንቦ እና ዴቻ ወረዳዎች ምልከታ አድርገዋል። የኢንስፔክሽን ቡድኑ በዞኑ ተዘዋውሮ በተመለከተባቸው ወረዳዎች የቀረቡ የግብርና ግብኣት አቅርቦት ስርጭት ለበልግ የእርሻ ወቅት በተገቢው ስርጭት መካሄዱን መመልከታቸዉን የቡድኑ አስተባባሪ ወ/ሮ አልማዝ ወዳጆ ተናግረዋል ። በአንዳንድ ቀበሌዎች የሚታየው የመንገድ መበላሸት ከወቅቱ የዝናብ ሁኔታ ጋር ተግዳሮት እንዳይሆን ከወዲሁ ሊታሰብበት…

Read More

በብልጽግና ፓርቲ መሪነት በክልሉ መጠነ ሰፊ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ አግኝተዋል። አቶ ፍቅሬ አማን

በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት የ2017 ዓ/ም የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በአማያ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የአፈፃፀም ግምገማ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በብልጽግና ፓርቲ መሪነት በክልሉ መጠነ ሰፊ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ እያገኙ መሆኑን ተናግረዋል። አቶ ፍቅሬ፥ ፓርቲው በክልሉ የህዝቡን የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና…

Read More