Trendings

በክልሉ የሚገኙ ህብረት ስራ ማህበራት ተወዳዳሪና ተጽዕኖ ፈጣሪ እንዲሆኑ አሰፈላጊው ድጋፍ ይደርጋል፦ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የህብረት ስራ ልማት ኤጀንሲ <<የህብረት ስራ ማህበራት ሪፎርም የህብረት ስራ ማህበራት ለኢትዮጵያ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በንቅናቄ መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ የህብረት ስራ ማህበራት ድንበር ተሻጋር፤ ተጽዕኖ ፈጣሪ እና ህዝቡ የሚፈልገውን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የማህበራትን አደረጃጀት ሪፎርም…

Read More

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 በተለያዩ ፕሮግራሞች በቦንጋ ከተማ ተከብሯል::

ማርች 8 ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን በዓለም ለ133ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ48ኛ ጊዜ በክልላችን ደግሞ ለ3ኛ ጊዜ በተለያዩ መርሃግብሮች ተከብሯል። ዕለቱን በማስመልከት ንግግር ያደረጉት በክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሴቶች ሊግ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ውባለም በዛብህ በፈረንጆች አቆጣጠር በ1990ዎቹ ተንሰራፍቶ የነበረው ግፍ፣ጭቆናና በደል በሴቶች ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ ንቅናቄ እንዲያደርጉ መንስኤ መሆኑን ተናግረዋል ። በዚህም ከ15 ሺህ…

Read More

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ብሔራዊ መግባባትን የሚያመጣ ነው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ብሔራዊ መግባባትን የሚያመጣ ነው አሉ። 20ኛዉ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ‘ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት’ በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የበዓሉን መሪ ቃል አስመልክቶ በዛሬው ዕለት በተዘጋጀ የትንተና መድረክ ላይ አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ወንድማማችነትን አጠናክሮ ያስቀጥላል። ሁሉም…

Read More

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ የትብብር አድማሳቸውን በማስፋት የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ፈረንሳይ የወዳጅነት ቡድን ዋና ሰብሳቢ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በፈረንሳይ ፓርላማ የአፍሪካ ቀንድ የወዳጅነት ቡድን ፕሬዝዳንት ሴናተር ሁግ ሳሪ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የሁለቱ ሀገራት የወዳጅነት ቡድን አባላት በፓርላማ ዲፕሎማሲ፣ በሕዝብ-ለሕዝብ ዲፕሎማሲና የምርጫ ስርዓትና አፈጻጸምን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ…

Read More

ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው!

ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው! ኢትዮጵያ ነገዋን ዛሬ ላይ ለመሥራት እያደረገች ያለውን ጥረት እና የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስተዋወቅ 5ኛዉን የጳጉሜን ቀን “የነገዉ ቀን” በሚል ስያሜ እና “ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ” በሚል መሪ መልእክት እያከበረች ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከራሷ ባሻገር የአፍሪካን ማንሰራራት ለማብሰር ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው፡፡ ለአምስተኛዉ የኢንዱስትሪ አቢዮት የሚመጥን ትውልድ መቅረጽን፣ ለኢንዱስትሪ ዕድገቱ የሚመጥን…

Read More

ችግሮች በተከሰቱባቸው አካባቢዎች ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ የሀገር ሽማግሌዎችና የጎሳ መሪዎች ትኩረት እንዲሰጡ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ።

የመኧን አርብቶ አደር ማህበረሰብ ከኮንታና አጎራባች ህዝቦች ጋር የይቅርታና የእርቅ ስነ ስርዓት በኮይሻ ከተማ ተካሂዷል ። በህብረተሰቡ ዘንድ ዘልቆ የቆየውን ተቃርኖ ለመፍታት በመኧን ማህበረሰብ ባህላዊ የእርቅና የይቅርታ ስነስርዓት (ታራይ) በመፈጸም ተከናውኗል ። የእርቅና የይቅርታ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በመኧንና ኮንታ ኮይሻ ህብረተሰብ ዘንድ የቆየውን ቁርሾ ለመቅረፍ የክልሉ መንግስት ብርቱ…

Read More

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ስኬት ገለልተኛ ሆነው ሊሰሩ ይገባል- ወ/ሮ ቤተልሄም ዳንኤል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ከተቋቋሙበት ዓላማ ሳይወጡ፣ ነፃና ገለልተኛ ሆነው እንዲሰሩ ማብቃትና መደገፍ እንደሚገባ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ገለጸ። ቢሮው ይህንን የገለጸው “የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ህግና አፈጻጸም” በሚል መሪ ቃል ከባለድርሻ አካላት ጋር በሚዛን አማን እያደረገ ባለዉ የምክክር መድረክ ላይ ነው። የመድረኩ ዋና ትኩረት የሲቪል ማህበራት በሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ማጠናከር…

Read More

የፌዴራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ምክክር ተካሄደ::

የኢ.ፌ.ዴ.ሪፍትሕ ሚኒስቴር በፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔና ምክትል አፈጉበዔ፣ የተለያዩ ቋሚና ጊዜያዊ የኮሚቴ አባላት፣ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች፣ የዲሞክራስ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፤ በሀገሪቱ በተለያዩ…

Read More

ቡናን በቴክኖሎጂ በማዘመንና ጥራቱን ጠብቆ ለዓለም ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሸካ ዞን የዘመናዊ ቡና ልማት ኢንሼቲቭ ማስጀመሪያና ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሂዷል ። በመድረኩ በቴፒ ግሪን ኮፊ ስቴት በ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የሚጀመረዉ በጠብታ መስኖ እርሻ የሚለማዉ የቡና ኢንቨስትመንት የተመለከተ ማብራሪያ ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል። መንግስት መሰል የልማት ፕሮጀክቶች እውን እንዲሆኑ ላሳየው ቁርጠኝነትና ለከፈለው…

Read More