Trendings

Getenesh Gebeyehu

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን ነገ ይጀምራል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን ነገ ይጀምራል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኙ ሁሉም አካባቢዎች የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት ነገ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚጀመር የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ እንደገለጹት፣ የትምህርት ዘመኑን…

Read More

የቦንጋ ከተማ የኮርደር ልማት ሥራ በተሻለ አፈጻጸም እየተከናወነ መኾኑ ተመላከተ።

የቦንጋ ከተማ የኮርደር ልማት ሥራ በተሻለ አፈጻጸም እየተከናወነ መኾኑ ተመላከተ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ የቦንጋ ከተማ የኮሪደር ልማት ግንባታ ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ከሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመኾን በሁለተኛው ምዕራፍ በቦንጋ ከተማ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝቱም ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለጹት በከተማው እየተከናወነ የሚገኘው…

Read More

በሕዳሴ ግድብ የታየው ሕዝባዊ አንድነትና ትብብር በሌሎች ሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናክሮ መቀጠል አለበት

በሕዳሴ ግድብ የታየው ሕዝባዊ አንድነትና ትብብር በሌሎች ሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናክሮ መቀጠል አለበት በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የታየው ሕዝባዊ አንድነትና ትብብር በሌሎች ሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የመንግሥት አመራሮችና ምሁራን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ መመረቃቸው ይታወቃል። የግድቡን የ14 ዓመት ጉዞ በተለይም የህዝቡን ተሳትፎ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሚዛን አማን ከተማ እየተሰራ ያለውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጎበኙ።

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሚዛን አማን ከተማ እየተሰራ ያለውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጎበኙ። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ሲጠናቀቅ የመንግስት አገልግሎትን በከፍተኛ ሁኔታ የሚያቀላጥፍ መሆኑም ተጠቅሷል ፡፡ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር ውስጥ ያለው ድርሻ የላቀ ነው፡፡ ማዕከሉ ይኸንኑ እውን ለማድረግ በክልሉ ሚዛን አማን ከተማ ላይ…

Read More

ሪፖርታዥ

ሪፖርታዥ በተያዘው የምርት ዘመን ከ71 ሺህ ቶን በላይ የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ቡና፣ ሻይ እና ቅመማ ቅመም ባለስጣን አስታወቀ በ2017 የበጀት ዓመት የቡና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ አዲስ ማሳን ማስፋትና በነባር ማሳ  የተለያዩ ምርታማነት ማሻሻያ ፓኬጆች መተግበርና ምርጥ የቡና ዘር የማዘጋጀትና ማቅረብ ሥራዎች በሰፊው ማከናወን መቻሉንና ከክልላችን ፍላጎት ባሻገር ለተለያዩ…

Read More

ኢትዮጵያ ማንሠራራት በጀመረችበት እና ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በተመረቀበት ጊዜ ለሚከበረው አዲስ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ ማንሠራራት በጀመረችበት እና ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በተመረቀበት ጊዜ ለሚከበረው አዲስ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያለፈው ዓመት ፈጣሪ ከጎናችን፣ ስኬት በደጃችን መሆኑን ያየንበት ዓመት ነበር፡፡ በግብርና፣ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በአምራችነት እና በአይሲቲ ዘርፎች ያስመዘገብናቸው ውጤቶች ይሄንን ይመሰክራሉ፡፡ ኢትዮጵያን ያህል ሀገር፣ ኢትዮጵያውያንን ያህል ሕዝብ ይዘን በትጋት ከሠራን፣ ከዚህ በላይ ድል ልናሳካ እንደምንችል…

Read More

ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው!

ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው! ኢትዮጵያ ነገዋን ዛሬ ላይ ለመሥራት እያደረገች ያለውን ጥረት እና የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስተዋወቅ 5ኛዉን የጳጉሜን ቀን “የነገዉ ቀን” በሚል ስያሜ እና “ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ” በሚል መሪ መልእክት እያከበረች ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከራሷ ባሻገር የአፍሪካን ማንሰራራት ለማብሰር ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው፡፡ ለአምስተኛዉ የኢንዱስትሪ አቢዮት የሚመጥን ትውልድ መቅረጽን፣ ለኢንዱስትሪ ዕድገቱ የሚመጥን…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት የነገው ቀን ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ትናንትን በመጠቀምና በማረም፣ ዛሬ ላይ ተግተን በመሥራት፣ ነገን እጅግ የተሻለ ለማድረግ ተነሥተናል፡፡ በአናሎግ ዘመን የነበሩ ችግሮች በዲጂታል ዘመን አይደገሙም፡፡ ነገ “ዲጂታል ኢትዮጵያ” ፕሮጀክት ከመሆን አልፎ ባህል ይሆናል፡፡ ንግድ እና አገልግሎታችንን በማቀላጠፍ፣ መረጃዎቻችንን ተደራሽ በማድረግ፣ አንድ ሰው አንድ እንዲሆን በማስቻል፣ የፋይናንስ ሥርዓታችንን ይበልጥ ተደራሽ…

Read More

“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አመራር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ተምሳሌት የሚሆን ነው” – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ

“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አመራር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ተምሳሌት የሚሆን ነው” – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዚህ ግድብ ግንባታ የሰጡት አመራር ለሀገራቸው ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ምሳሌ የሚሆን እንደሆነ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ተናገሩ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንጂነሪንግ አቅም ብቻ የሚታይበት ሳይሆን፤ የአፍሪካን የመቻል አቅም ያሳየ ተምሳሌት እንደሆነም ፕሬዚዳንት ሩቶ ገልጸዋል።…

Read More

የሕዳሴ ግድብ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታሪክ ሆኖ የሚኖር ታላቅ ገድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

የሕዳሴ ግድብ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታሪክ ሆኖ የሚኖር ታላቅ ገድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የጥቁር ሕዝቦች ሁሉ ታሪክ ሆኖ የሚኖር ታላቅ ገድል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት የነበረው ታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓት በጉባ እየተካሄደ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥነ ሥርዓቱ…

Read More