የማሽቃሮ በዓል የይቅርታ፣ የፍቅርና የማህበራዊ ትስስር ተምሳሌት ነው – ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ የካፌቾ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል የሆነው “ማሽቃሮ” የይቅርታ፣ የፍቅርና የማህበራዊ ትስስር ተምሳሌት መሆኑን ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዓሉን አስመልክተው ለመላው የካፌቾ፣የናኢና የጻራ ብሔር ተወላጆች ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፣ ማሽቃሮ ከቀን መቁጠሪያነት የዘለለ ጥልቅ ታሪካዊና ባህላዊ ፋይዳ ያለው የማንነት መገለጫ በዓል መሆኑን አስምረውበታል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ…
