የአካባቢና የሀገር አንድነት የሚረጋገጥበት የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሚገኙ ከ6ቱ ዞኖች አንዱ የሆነው የካፋ ዞን በርካታ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በጋራ የሚኖሩበት ዞን ነው፡፡ ከነዚህም መካከል ነባር የሆኑ ካፈቾ፣ ናኦና ጻራ ይጠቀሳሉ፡፡ ብሄረሰቦቹ የራሳቸው ባህል፣ ታሪክ፣ እሴት እና ቋንቋ ያላቸው ናቸው፡፡ የራሳቸው የሆነ የበዓል አከባበር ስርዓትም አላቸው፡፡ ከነዚህም ውስጥ የካፈቾ ብሔር አንዱ ሲሆን የራሱን የሆነ በርካታ ባህል፣ታሪክ ወግ፣ ቅርስ፣…
