Trendings

Getenesh Gebeyehu

የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የሴክተር መስሪያቤቶች የዕቅድ አፈፃፀም እየገመገመ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ ፕላንና ልማት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የሴክተር መ/ቤቶች የዕቅድ አፈፃፀም የግምገመ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው። የመድረኩ ዋና ዓላማው የክልል ሴክተር መስሪያቤቶች በ2018 በጀት ዓመት በ1ኛ ሩብ አመት የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም በጋራ በመገምገም ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ መግባባት ላይ ለመድረስ ያለመ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ የክልሉ ፕላንና ልማት…

Read More

የፓርቲያችንን ሰው ተኮር የልማት አቅጣጫ በመከተል የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን የዘውትር ተግባራችን ሊሆን ይገባል ፦ወጣት ሰዒድ ኢብራሂም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ጽ/ቤት እና የሁሉም ዞኖች ወጣቶች ክንፍ እና ሌሎች የመንግስት አካላት በምዕራብ ኦሞ ዞን በሱሪ ወረዳ ኪብሽ ከተማ ተገኝተው ለአርብቶ አደር ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። በመርሃ ግብሩ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወጣት ሰዒድ ኢብራሂም የፓርቲያችንን ሰው ተኮር የልማት አቅጣጫ በመከተል የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን…

Read More

የፓርቲያችን መገለጫ በሆነው ሰው ተኮር ተግባራትን በማከናወን የመደጋገፍ ባህልን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ከመደበኛ ስራው ጎን ለጎን የሰው ተኮር ተግባራት ላይ እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ። የክልሉ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዘላለም ለገሠ እንደተናገሩት ከመደበኛ የመንግስት ስራ ጎንለጎን የፓርቲያችን መገለጫ በሆነው ሰው ተኮር ተግባራት ላይ ትኩረት በመስጠት በክልሉ ባሉ ከተሞች ላይ በርካታ ተግባራት ማከናወናቸውን አስታውቀዋል ። በዚህም ቀደም…

Read More

194 በርሜል ናፍጣ እና ቤንዝል በቁጥጥር ስር ዋለ

የጉራፈረዳ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት በህገወጥ መንገድ ተከማችቶ የነበረ ቤንዚንና ናፍጣ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። በጉራፈረዳ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ኩራቱ በላቸው እንደገለፁት በወረዳዉ በኩጃ ቀበሌ ላይ፣ በተለምዶ አሸዋ ዳጌት ተብሎ በሚጠራው መንደር ሰሞኑን ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ባደረገው ፍተሻ 194 በርሜል ህገወጥ የነዳጅ ምርት መያዙን ተናግረዋል። 129 በርሜል ቤንዝል እና 65 በርሜል ናፍጣ ፖሊስ…

Read More

በባህዊ ክዋኔዎች የደመቀው ማሽቃሮ ባሮ በጌጫ!

የሸካቾ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ ባሮ) በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች ደምቀው ጌጫ ከተማ ተከብሮ ውሏል። የሸካቾ የባህል መሪዎች ዘመኑ የሠላም፣የእርቅና የፍቅር እንዲሆን በዓሉን በምርቃት ነበረ የከፈቱት። የሸካቾች የባህል አዋቂዎች በብሔረሰቡ ዘንድ በንግሥና ስርዓት፣የተከበረ እንግዳ ወደ አከባቢው ስመጣ እንዲሁም በሌሎች ባህላዊ ኩኔት የሚቀርበውን የሙዚቃና ውዝዋዜ (ዩቦ) በጋራ በማዘመን የብሔረሰቡን ቱባ ባህል ለበዓሉ ታዳሚዎች አሳይተዋል። ከአጎራባች አከባቢዎች በበዓሉ…

Read More

ማሽቃሮ ባሮ ለሠላም ግንባታ ስራ የጎላ ፋይዳ አለው፦ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የሸካቾ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ ባሮ) በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች ታጅበው በአንድራቻ ወረዳ፣ ጌጫ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ማሽቃሮ ባሮ፥ የተጣሉ የሚታረቁበት፣ የተራራቁ የሚጠያየቁበት እንዲሁም እውነተኛ ፍትህ የሚረጋገጥበት በመኾኑ ለሠላም ግንባታ የጎላ ፋይዳ አለው ብለዋል። የለውጡ መንግሥት የህዝቦችን የጋራ ማንነት፣ ታሪክና ባህል በማልማትና በመጠበቅ…

Read More

ለሸክ ኖኖ ቋንቋ ዘላቂ ዕድገትና ጥበቃ ማድረግ የአካባቢውን ባህልና የማንነት መሠረት ከመጠበቅ አንፃር ወሳኝ ጉዳይ ነው፦አቶ አልማው ዘውዴ

የሸካቾ ብሔረሰብ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በሸካቾ ባህል፣ቋንቋና ሀገር በቀል ዕውቀት ላይ ያተኮረ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቦ ሀሳብ አስተያየት ተሰጥቶበት ተጠናቋል። የሸክ ኖኖ ቋንቋን ዘላቂ ዕድገትና ጥበቃ የማረጋገጡ ተግባር የሁሉንም አካላት የተቀናጀ ጥረት የሚጠይቅ መሆኑ ተመላክቷል። የሀገር በቀል ዕውቀት የአንድ ማኅበረሰብ ቋንቋ፣ ባህል፣ ታሪክ መሠረት በመሆኑ ዕውቀቱን መጠበቅና ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባም ተገልጿል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል…

Read More

በ2018 በጀት ዓመት በህልና፣አስተሳሰብ እና በተግባር አንድ በመሆን ከሌሎች ጊዜያት በተሻለ ተልዕኮችን መፈጸም እንደሚገባ አቶ ፍቅሬ አማን አሳሰቡ።

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቤት በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ በሚዛን አማን ከተማ የሚያካሂደዉ የግምገማ መድረክ ተጠናቀቀ ‎በመድረኩ ያለፈው 2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ከመገምገም ባሻገር 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በመወያየት የቀጣይ አቅጣጫ ተቀምጧል። ‎የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን…

Read More

የሸካቾ ብሔረሰብ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በጌጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል

ማሽቃሬ ባሮ ትናንትን ከነገ፤ባህልን ከልማት”በሚል መሪ ቃል የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በሸካ ዞን ምሁራን ማህበር አዘጋጅነት በጌጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የፓናል ውይይትና ሲምፖዚየሙ በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት ነው የተጀመረው። የሸካቾ ብሔረሰብ ቋንቋ ያለበትን የእድገት ደረጃና ተግዳሮቶች ላይ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫ እንደሚቀመጥም ተጠቁሟል። የሸካቾ ብሔረሰብ ለሀገር የሚተርፍ ሀገር በቀል እውቀትና ባህል ያለው በመሆኑ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርበው በምሁራኑና…

Read More

በክልሉ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በፓርቲ መሪነት የተከናወኑ ተግባራት ውጤቱ የሚመዘን ለመጪው ሥራ መነሳሳትን የሚፈጥርና ለተልዕኮዎቹ ጠንካራ መሠረት የጣለ መሆኑ ተመላከተ

በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቤት በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው የግምገማ መድረክ ቀጥሏል። በግምገማ መድረኩ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በበጀት ዓመቱ በጥንካሬ የተመዘገቡትን ማጠናከር እና ጉድለቶችን ማሻሻል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሀሳብ አስተያየቶች ተነስቷል። በበጀት ዓመቱ በፖለቲካና…

Read More