የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የሴክተር መስሪያቤቶች የዕቅድ አፈፃፀም እየገመገመ ነው
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ ፕላንና ልማት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የሴክተር መ/ቤቶች የዕቅድ አፈፃፀም የግምገመ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው። የመድረኩ ዋና ዓላማው የክልል ሴክተር መስሪያቤቶች በ2018 በጀት ዓመት በ1ኛ ሩብ አመት የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም በጋራ በመገምገም ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ መግባባት ላይ ለመድረስ ያለመ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ የክልሉ ፕላንና ልማት…
