Trendings

Getenesh Gebeyehu

ግብርናን በተመለከተ

ግብርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋለታ ነው። የወጪ ንግድ ገቢያችን ዋልታም ነው። በርካታ የኢትዮጵያ ህዝብ በቀጥታና በተዘዋዋሪ የሚሳተፍበት ነው። ይህም ትልቅ ስፍራ እንዲሰጠው ያደርጋል። ግብርና ቢዝህ ዓመት 6 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት እንዲያመጣ ነው የታቀደው። የግብርናው ዘርፍ ከሌሎች ዘርፎች ልዩ ትኩረት ያገኘው ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነት ማግኘት አለባት፤ አምርታ መብላት ያልቻለች ሀገር ብሔራዊ ጥቀሞቿን ለማረጋገጥ ትቸገራለች በሚል የምግብ…

Read More

በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

የዘንድሮው ዓመት በኢትዮጵያ ታሪክ በሁሉም ዘርፍ ታይቶ የማይታወቅ ድል የተመዘገበበት ነው፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም በመጀመራችን ትርጉም ያለው ሚና፤ ትርጉም ያለው ውጤት ተገኝቶበታል፡፡ ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ያስገቡን ጉዳዮች አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶች ናቸው፤ በስራ አጥነት፣ በዋጋ ግሽበት፣ በወጪና ገቢ ንግድ ሚዛን መጓደል ሊገለፅ የሚችል ነው። ሁለተኛው ለግሉ ዘርፍ የስራ አካባቢው ምቹ አልነበረም። ሶስተኛው ምርታማነት ነው። በግብርናም…

Read More

የ2018 በጀት ዓመት የደረጃ ‘ሐ’፣’ለ’ እና ‘ሀ’ ግብር ከፋዮች የግብር ማስጀመሪያ ክልላዊ ንቅናቄ እየተካሄደ ነዉ

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ) በተገኙበት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ገቢዎች ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የደረጃ ‘ሐ’፣’ለ’ እና ‘ሀ’ ግብር ከፋዮች የግብር ማስጀመሪያ ክልላዊ ንቅናቄ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ክልላዊ የንቅናቄ መድረኩ ”ለክልላችን ልማት ግብርን በታማኝነት በሚል መርሕ ቃል ነዉ እየተካሄደ የሚገኘዉ። በመድረኩ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን በተመለከተ

“ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ያስገቡን ጉዳዮች አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶች ናቸው፤ በስራ አጥነት፣ በዋጋ ግሽበት፣ በወጪና ገቢ ንግድ ሚዛን መጓደል ሊገለፅ የሚችል ነው። ሁለተኛው ለግሉ ዘርፍ የስራ አካባቢው ምቹ አልነበረም። ሶስተኛው ምርታማነት ነው። በግብርናም በኢንዱስትሪም ምርታማነታችን ውስን ነበር። ይህም በርካታ ተግዳሮቶች እነዲስተናገዱ አድርጓል። አራተኛው ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ሁኔታን አልፈጠርንም። እነዚህን ጉዳዮች ጨክነን በመፍታት የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቱን መፍታት…

Read More

የመንግስትን የ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀንም በተመለከተ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱት ጥያቄዎች ዶ/ር ዐብይ አህመድ ከሰጡት ማብራሪያ :-

በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ ይህ ዓመት የኢትዮጵያ ማንሰራራት እንደሚሆን መናገሬ ይቃወሳል ። የለውጥ ማፅናት ተጠናቆ የሪፎርሙን ውጤት ማየት የቻልንበት ዓመት ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ታይተው ያልታወቁ ታላላቅ ድሎችን የተጎናፀፍንበት ዘመን ነው፡፡ የፓርላማ አባላት ክትትል እና ድጋፍን በማጠናከር ላደረጉት ጉልህ ተሳትፎ ምስጋና ይገባቸዋል።

Read More

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ጥያቄዎች

ፍትሃዊ የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ የዘመናት የባህር በር ጥያቄ በሰላማዊ፣ ህጋዊና ዲፕሎማሲያዊ በሆነ መንገድ ምላሽ እንዲያገኝ የተጀመረው ሂደት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል? ጎረቤቶቻችንና አፍሪካዊያን ወንድሞቻችን የባሕር በር ጥያቄውን ፍትሃዊነት እንዲረዱትና እንዲያግዙን፣ ወዳጅ ሀገራት ዓለም አቀፍ ተቋማት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ምን እየተሰራ ነው? መንግስት ደሀ ተኮር ሪፎርም አራማጅ ነኝ እያለ የመንግስት ሰራተኛውንና ዝቅተኛ የማህበረሰብ ክፍሎችን ኑሮ ለማሻሻል…

Read More

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ጥያቄዎች እንደቀጠሉ ናቸው

👉 የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት ከፍተኛ ጫና ከተፈጠረባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች የመንግስት ሰራተኛው በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል፡፡ በዚህ ምክንያት የጤና ባለሙያዎች፣መምህራንና በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ማሻሻያ እንዲደረግ ጥያቄ እያነሱ ይገኛሉ፡፡ የመንግስት ሰራተኛን የኑሮን ደራጃን ከማሻሻል አኳያ በመንግስት ምላሽ ዙሪያ ምላሽ ቢሰጥበት? 👉 መንግስት የዜጎችን የመኖሪያ ቤት ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት የተለያዩ ስራዎችን እያከናወነ እንዳለ ይታወቃል፡፡ ይሁን…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ይሰጣሉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ የሚሰጡ ይሆናል፡፡ በተጨማሪም የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፌዴራል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀትን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

Read More