sacsd
“ፅዱ ኢትዮጵያን ባህል እናድርግ” በሚል መርህ ቃል ክልል ዓቀፍ የብክለት መግቻ ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በንቅናቄው ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶር) እንዳሉት፣የአረንጓዴ አሻራ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እና የአካባቢ ብክለት መግቻ የንቅናቄ ተግባራትን ከዘመቻ ባለፈ ተቋማት የየራሳቸውን ዕቅድ ይዘው በተቀናጀ መልኩ መመራት እንዳለባቸው አሳስበዋል። የተጀመሩ የገጠርና የከተማ የኮሪደር ልማት ስራዎች፣ የሌማት ትሩፋት ስራዎች፣ በፅዱ ኢትዮጵያ…
