በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚደረገውን የጸረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ ይገባል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚደረገውን የጸረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ እንደሚገባ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባል አብርሃም በላይ (ዶ/ር) አሳሰቡ፡፡ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን ህዝቡን በግጭት አዙሪት ውስጥ በመጥመድና የተለያዩ አጀንዳዎችን በመፍጠር የቡድን ፍላጎታቸውን በህዝብ ላይ ለመጫን የሚንቀሳቀሱትን ፀረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ ይገባል ብለዋል፡፡ የሰላም ስራዎች እንዳይሰሩ የተለያዩ…
