Trendings

Getenesh Gebeyehu

በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚደረገውን የጸረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ ይገባል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚደረገውን የጸረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ እንደሚገባ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባል አብርሃም በላይ (ዶ/ር) አሳሰቡ፡፡ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን ህዝቡን በግጭት አዙሪት ውስጥ በመጥመድና የተለያዩ አጀንዳዎችን በመፍጠር የቡድን ፍላጎታቸውን በህዝብ ላይ ለመጫን የሚንቀሳቀሱትን ፀረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ ይገባል ብለዋል፡፡ የሰላም ስራዎች እንዳይሰሩ የተለያዩ…

Read More

የካፋ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 24ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው ።

በጉባኤው ባለፉት 6 ወራት በመደበኛና በማዘጋጃ ከ1 ቢሊዮን 4 መቶ 92 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ገለጹ። የህዝባችንን የመልካም አስተዳደሪና የልማት ጥያቄዎችን በተገቢው ምላሽ በመስጠት የኢኮኖሚ አቅም ማሳደግ ወሳኝ መሆኑን የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ተናግረዋል። በ2017 በጀት ዓመት በመጀመሪያ ግማሽ አመት በመደበኛ እና በማዘጋጃ…

Read More

በክልሉ በእርሻና ሆርቲ ካልቸር ልማት ዘርፍ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ ሰፊ ስራዎች እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ እርሻና ሆርቲ ካልቸር ልማት ዘርፍ FSRP፣ CALM፣ PACT እና SLMP ፕሮግራም ጋር በመቀናጀት ለዞንና ወረዳ ግብርና ባለሙያዎችና ለችግኝ ጣቢያ አስተባባሪዎች በአቮካዶ ማጋባት/ Grafting/ ላይ የአሰልጣኞች ስልጠና በቴፒ ከተማ እየሰጡ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ደረጀ ቱሉ፤ ማዕከሉ ዘርፈ ብዙ ግብርና ስራዎች ላይ ችግር…

Read More

በመንግስት እየተመቻቸ የሚገኘዉን የዉጭ ሀገር የስራ ስምሪት እድል ህብረተሰቡ በአግባቡ ሊጠቀም እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ጥሪ አቀረበ።

ይህም በህገ-ወጥ መንገድ ለስራ ፍለጋ ከሀገር የሚወጡ ዜጎች ላይ የሚደርሰዉን በደሎችና የመብት ጠሰቶችን ጥሰቶች የሚስያቀር መሆኑም ተጠቁሟል። የዉጭ ሀገር የስራ ስምሪት መንግስት ሰራተኛ ከሚፈልጉ ሀገራት ጋር ህጋዊ ስምምነት በመፈፀም ክህሎት ያላቸዉ ዜጎች ደንነታቸዉ ተጠብቆ ወደ ዉጭ ሀገር በመሄድ የስራ ዕድል የሚጠቀሙበት አሰራር መሆኑን የቢሮዉ ምክትል ሀላፊና የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ ሀላፊ ዶክተር ተክለአብ ቡሎ ተናግረዋል። ይህም…

Read More

የካፋ ዞን ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔዉን በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነዉ

ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው ይሄው መደበኛ ጉባኤ ያለፈውን 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 23ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃሌጉባኤ መርምሮ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ስብሰባውን ጀምሯል:: የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ በሚኖረው የ2 ቀናት ቆይታ የተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ የሚወያይ ሲሆን ከነዚህም መካከል የካፋ ዞን የአስፈፃሚዎች የ2017 ዓ/ም የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ማድመጥ: የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ2017 ዓ/ም የ6…

Read More

የቁም እንስሳት የወጪ ገበያን ለማጠናከር ያለመ የበይነ-መረብ ውይይት ተካሄደ

የንግድ እና ቀጠናዊ ሚንስትር ካሳሁን ጎፌ ( ዶ/ር) ሰብሳቢነት የቁም እንስሳት የወጪ ንግድን አስመልክቶ በበይነ-መረም ውይይት ተደርጓል። በውይይቱም በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በተለይም የኮንትሮባንድ ንግድ እንዲሁም የላኪዎችን አቅም ከማጠናከር አንፃር ያሉ ውስንነቶችን ለመቅረፍ መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል። በቀጣይም ኢትዮጵያ ካላት ከፍተኛ የቁም እንስሳት ሀብት አንፃር በዘርፉ ተወዳዳሪ እንድትሆን ሌሎች የፌደራል ተቋማትንም በማካተት ቀጣይነት…

Read More

‹‹ጤና መድህን እጅግ ጠቃሚ መሆኑን እኔ ምስክር ነኝ›› አቶ ጥሩነህ ለሰው ልጅ፣ ዋና ጉዳዩ ጤናው ነው።

‹‹ጤና መድህን እጅግ ጠቃሚ መሆኑን እኔ ምስክር ነኝ›› አቶ ጥሩነህ ለሰው ልጅ፣ ዋና ጉዳዩ ጤናው ነው። ጤናው ካለ ሰርቶ መበልጸጉ፣ ተምሮም ማወቁ፣ ቀጥሎ የሚመጣ ይሆናል፡፡ ጤና ሲጓደል፣ ብዙ ጉዳዩች አብረው መጉደላቸው አይቀርም፡፡ ዓለም ምስቅልቅል ናት፣ ማግኘትና ማጣት፣ ጤናና ጤና ማጣት፣ በየቤቱ ጊዜ ጠብቀው ብቅ ይላሉ፡፡ በተለይም እንደ ካንሰር ያሉ በሽታዎች በቤተሰብ አባል ላይ ሲከሰቱ ድንጋጤን…

Read More

የሐረር አቅጣጫና ተስፋ

በሐረር ከተማ የተጀመረውን የኮሪደር ልማትና አካባቢውን ለኑሮና ለቱሪዝም ምቹ የማድረግ እንቅስቃሴ ተመልክቻለሁ። በከተማዋ የተጀመረው ሥራ ዕምቅ ዐቅምን ማወቅ፤ አካባቢያዊ ጸጋዎችን ለብልጽግና መጠቀም፤ ማኅበረሰብን ማስተባበር እና የአመራር ቁርጠኝነት ሲደመሩ – ለውጥ እንዴት እንደሚመጣ ማሳያ ነው። ሐረርን እንደ ተምሳሌት በመውሰድ አካባቢዎቻችን ለመቀየር የሚያስችሉ ሰባት ልምዶች እና አቅጣጫዎች ቀጥለው ቀርበዋል። 1. የአመራር ቁርጠኝነት፦ ሐረርን በዋናነት የቀየራት የአመራር ቁርጠኝነት…

Read More

ስልጣንን ያለአግባብ በመጠቀም ጉቦ የተቀበለ አመራርን ለህግ ማቅረቡን የክልሉ ስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ።

ህብረተሰቡ አገልግሎትን በምልጃና ጉቦ ለመፈፀም የሚፈልጉ አመራርና ሰራተኞች ላይ የተለመደውን ጥቆማ በመስጠት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ኮሚሽኑ ጠይቋል። የክልሉ የስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የሙስናና ብልሹ አሰራር መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ኮሚሽነር ዳግም ዳንኤል እንደተናገሩት ኮሚሽኑ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ከህብረተሰቡ የሚደርሱ ጥቆማዎችን መሰረት በማድረግ የማጣራትና በህግ ስልጣን ለተሰጣቸው የፍትህ አካላት እያቀረቡ መሆኑን ገልጸዋል። ኮሚሽነር ዳግም…

Read More

የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት ድሬዳዋ ገቡ ።

የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶክተር አብይ አህመድ ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ፣ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እንዲሁም ከፍተኛ የፌደራል ሚኒስትሮች በዛሬው እለት ድሬዳዋ የገቡ ሲሆን ድሬዳዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና…

Read More