Trendings

Getenesh Gebeyehu

አሁናዊ ያልተገባ የኑሮ ውድነትን በመቀነስ ማህበረሰብን በተመጣጣኝ ዋጋ፤በዓይነት ፣ በመጠን እና በጥራት የተሻለ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ

በቦንጋ ከተማ ሁለተኛ ሳምንት የእሁድ ገበያ (Sunday market) መጠኑንና ዓይነቱን ጨምሮ ተጠናክሮ ቀጥሏል። በባለፈው ሳምንት የዞን እና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር መከናወኑን ያስታወሱት የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ንግድ እና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ወዳጆ ደሳለኝ ሁለተኛ ሳምንት የእሁድ ገበያ (Sunday market) መጠኑና ዓይነቱን ጨምሮ ተጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል። አሁናዊ ያልተገባ የኑሮ ውድነትን በማስተካከል…

Read More

የድጋፍና የሱፐርቪዥን ስራዎች በክልሉ ባሉት የአስተዳድር እርከኖች ቋሚ ባህል እስኪሆን ድረስ አበክረን መደገፍና መስራት ይገባል፦ አቶ ፍቅሬ አማን

በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የፓርቲና የመንግስት ስራዎች ያለበት ደረጃ በተጨባጭ ወርዶ ለማረጋገጥና ለመደገፍ የማስፈጸሚያ ዕቅድ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። የድጋፋዊ ሱፐርቭዥን ዋና አላማ በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የፓርቲና የመንግስት ስራዎችን መድረክ ላይ ከመገምገም ባለፈ መሬት ላይ ያለበትን ደረጃ ምልከታ በማድረግ ጥንካሬና ጉድለቶችን በመለየት ፣ጉድለቶች ታርመው የአፈጻ ም ብቃትና ጥራት እንዲረጋገጥ ለማስቻል ነው። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ…

Read More

የክልሉ ግቢርና ቢሮ ሆርቲ ካልቸር ልማት በአቮካዶ ማጋባት/ Grafting/ ዙሪያ ለዞንና ለወረዳ ግብርና ባለሙያዎች ስሰጥ የነበረዉ ስልጠና ተጠናቀቀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በእርሻና ሆርቲ ካልቸር ልማት በአቮካዶ ማጋባት/ Grafting/ ዙሪያ ለዞንና ወረዳ ግብርና ባለሙያዎችና ለችግኝ ጣቢያ አስተባባሪዎች በቴፒ ከተማ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ስሰጥ የነበረዉ የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል። ስልጠናዉ በአቮካዶ ማጋባት/ Grafting/፣ የፓፓያ ተክል አመራረትና በሆርቲካልቸር ሰብል ላይ የሚከሰቱ ተባዮች ዙሪያ ሰነድ ቀርቦ ገለፃ የተደረገበት ስሆን በዛሬዉ ዕለት በቴፒ ግብርና ምርምር…

Read More

የክልሉን የፋይናንስ አሰራር ስርዓት በማጠናከር እና በአግባቡ ለመምራት በትኩረት እየተሰራ ነዉ:-ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስ ቢሮ ከስድስት ዞኖች፣ከተመረጡ ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ እንደገለጹት፣የክልሉን የፋይናንስ አሰራር ስርዓቱን እስከ ታችኛው መዋቅር ወጥ በሆነ መልኩ በመዘርጋት የድጋፍ እና ክትትል ስራዎችን በማጠናከር የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ እየተሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። አክለውም ወጥ የሆነ የፋይናንስ…

Read More

የኮንታ ዞን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ።

የኮንታ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 7ኛ የስራ ዘመን 23ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ የጀመረ ሲሆን በጉባኤው የምክር ቤቱ የ2017 ዓ/ም የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት፣ የአስፈፃሚዎች የ2017 ዓ/ም የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት፣ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ2017 ዓ/ም የ6 ወራት አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ እንደሚፀድቅ ተገልጿል። ጉባኤው ዛሬን ጨምሮ ለ2 ቀናት ቆይታ ሲያደርግ ሌሎችም በዞን…

Read More

ህብረብሄራዊ አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር የጋራ መግባባት መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሄረሰቦች ምክር ቤት የሀገረ መንግስት ግንባታና የመንግስታት ግንኝኑነት ለዘላቂ ሰላም ግንባታ በሚል መሪ ሀሳብ ለክልልና ለዞን ባለድርሻ አካላት ጋር በሚዛን አማን ከተማ ስልጠና እየሰጠ ነው። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግገር ያደረጉት የክልሌሉ ብሄረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ በክልሉ ለሚደረገው ሀገረ መንግስት ግንባታ የሰላም ግንባታን ማጽናት ዋንኛ…

Read More

በኢትዮጵያ እስከ አሁን 172 ህሙማን የኩላሊት ንቅለ ተከላ አገልግሎት አገኙ

ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የኩላሊት ንቅለ ተከላ አገልግሎት መስጠት ከጀመረበት 2009 ጀምሮ ለ172 ህሙማን አገልግሎቱን መስጠቱ ተገለጸ፡፡ በጤና ሚኒስቴር የሜዲካል አገልግሎት መሪ ሥራ አሥፈፃሚ ባለሙያ ሲስተር እመቤት ታረቀኝ እንዳሉት፤ ሆስፒታሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ በኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ብቸኛ ማዕከል ነው፡፡ ማዕከሉ ሙሉ የሰው ኃይል ቢኖረውም፤ ያለበት የክፍል ጥበት እና የቁሳቁስ እጥረት በይበልጥ አገልግሎቱን ተደራሽ…

Read More

የፖለቲካና ሁለንተናዊ የልማት ስራዎች ለማሳለጥ አመራሩ ከመቼም ጊዜ በላይ በጊዜ የለንም መንፈስ መስራት አለበት ፦አቶ ፍቅሬ አማን

የፖለቲካና ሁለንተናዊ የልማት ስራዎች ለማሳለጥ አመራሩ ከመቼም ጊዜ በላይ በጊዜ የለንም መንፈስ መስራት አለበት ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የፓርቲና የመንግስት ስራዎች ያለበት ደረጃ በተጨባጭ ወርዶ ለማረጋገጥና ለመደገፍ የማስፈጸሚያ ዕቅድ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን…

Read More

የክልሉ መንግስት በብዝሃ ዋና ከተሞች ለቢሮ ሥራ አገልግሎት የሚውሉ ህንጻዎች ግንባታ ለማከናወን ከሦስት የተለያዩ የግንባታ ሥራ ተቋራጮች ጋር የውል ስምምነት ፈጸመ

የግንባታ ማስጀመሪያ የውል ፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ የግንባታዉ የሥራ ተቋራጮች ከክልሉ መንግስት ጋር ውል ተፈራርመዋል። እነኚህ በመጀመሪያው ምዕራፍ የሚገነቡ በአራቱ ብዝሃ ዋና ከተሞች የሚገነቡ ግንባታዎች በቦንጋ ማዕከል የፕሬዝዳንቱ እና የክልል ተቋማት ቢሮ ህንፃ፣ በታርጫ ከተማ የክልል ተቋማት ቢሮ ህንፃ፣ በሚዛን አማን ከተማ የክልል ተቋማት ቢሮ ህንፃ እና በቴፒ ከተማ የክልል ተቋማት ቢሮ ህንፃዎች ናቸዉ። የክልሉ ርዕሰ…

Read More

የሕብረቱ ኮሚሽን አዲሱ ሊቀመንበር ስልጣናቸውን በይፋ ተረከቡ

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ተመራጩ ሊቀመንበርን ማህሙድ አሊ የሱፍን ጨምሮ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አድርገዋል። በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ የተደረገው የርክክብ ስነ ሥርዓቱ የአንጎላ ፕሬዚዳንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ጆአዎ ሎሬንሶ፣ ተሰናባች እና አዲስ የሕብረቱ ኮሚሽን አመራሮች እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። የካቲት 9 እና 10 ቀን 2017 ዓ.ም የተካሄደው 38ኛው የአፍሪካ…

Read More