በክልሉ ባለፉት ዓመታት ከህዝቡ ሲነሱ የነበሩ የጸጥታና ሠላም ጥያቄዎችን ለመመለስ በተሰሩ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግቧል፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
በምዕራብ ኦሞ ዞን ”ዘላቂ ሰላም የማረጋገጥ ተግባራዊ ሚና ፤ ከግጭትና ሞት አዙሪት ወደ ሁለንተናዊ ልማት በሚል መሪ ቃል የጋራ ምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ እስካሁን የተሰሩ ሥራዎች ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ቀጣይ ትኩረት በሚያስፈልግበት ጉዳዮች ላይበጋራ በመመካከር ቀጣይ መፍትሔ አቅጣጫ ማስቀመጥ ላይ ዓላማ ያደረገ ነው። ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ነጋሽ ዋጌሾ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ክልሉ…
