Trendings

Getenesh Gebeyehu

በተከናወነዉ ሰፊ ርብርብ የወባ በሽታ ጫና ባለፈው ከነበረበት የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ጠንካራ ስራ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

የክልሉ ጤና ቢሮ ሁሉተኛ ዙር ቀበሌን መሠረት ያደረገ የወባ በሽታ የመከላከልና የመቆጣጠር ዘመቻ በይፋ አስጀምሯል። ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በሮው ሌሎች የባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ባከናወናቸው ሰፊ ርብርብ የወባ በሽታ ጫና ባለፈው ከነበረበት የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ጠንካራ ስራ እንደሚያሰፈልግ ገልጸዋል። የሚፈለገውን ግብ ለመድረስ ሁለተኛ ዙር ዘመቻ…

Read More

በክልሉ የሚገኙ ህብረት ስራ ማህበራት ተወዳዳሪና ተጽዕኖ ፈጣሪ እንዲሆኑ አሰፈላጊው ድጋፍ ይደርጋል፦ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የህብረት ስራ ልማት ኤጀንሲ <<የህብረት ስራ ማህበራት ሪፎርም የህብረት ስራ ማህበራት ለኢትዮጵያ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በንቅናቄ መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ የህብረት ስራ ማህበራት ድንበር ተሻጋር፤ ተጽዕኖ ፈጣሪ እና ህዝቡ የሚፈልገውን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የማህበራትን አደረጃጀት ሪፎርም…

Read More

የፍትህ ተቋማት የለውጥ ተግበራ በማሳለጥ ቀልጣፋና ፈጣን ፍትህ ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የክልሉን የፍትህ ዘርፍ ተቋማት የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ትግበራ አፈጻጸም እንዲሁም በባህላዊ ዳኝነት ሥርዓት ዙሪያ ከባስደርሻ አካላት የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በክልሉ ያሉ የፍትህ ተቋማት የለውጥ ትግበራን በማሳለጥ ቀልጣፋና ፈጣን የፍትህ አግልግሎት ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ የገለጹት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በዚህም የተገልጋዩችን…

Read More

ከ294 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ከ294 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታውቋል፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት ኮሚሽኑ ከጥቅምት 22 እስከ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል መሆኑንም ገልጿል፡፡ በዚህም 279 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር የገቢ እና 14 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የወጭ ኮንትሮባንድ እቃዎች፤ በድምሩ 294 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ…

Read More

ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት ግንባታ አገራዊ መግባባት ጽኑ መሠረት ሆኖ እንደሚያገለግል የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ

ለአገራዊ መግባባት ኅብረ ብሔራዊ አንድነት መሠረት እንደሆነና ያለ አገራዊ መግባባት ኅብረብሔራዊ አንድነት እንደማይጸና የኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ ለሁሉም ክልሎችና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች አፈጉባኤዎች፣ ለኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊዎች፣ ለሚዲያ አመራሮችና ጋዜጠኞች በበዓሉ መሪ ቃል ትንተና ላይ በተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ ተገኝተው መልእክት ያስተላለፉት የተከበሩ አቶ አገኘሁ የወል ትርክቶች ተሰናስለውና ተዋሕደው…

Read More

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በቦንጋ ከተማ የውይይት መድረክ ማካሄድ ጀመረ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ሀብት አፈራለሁ፤ የሀገሬን ብልጽግና፤ እጠብቃለሁ ፣የኢትዮጵያን ብልጽግና አፋጥናለው ” በሚል መሪ ሀሳብ በቦንጋ ከተማ ከወጣቶች ሊግ አባላትና ደጋፊዎች ጋር ውይይት ማካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ ወጣቶች ሀብት መፍጠር ፤መጠቀም እና ማስተዳደር ፣ዘላቂ ሰላም ማስፈን ፤ ብሔራዊ መግባባት እና ጠንካራ ሀገርን በመገንባት የወጣቶች ሚና፣ ገዢ ሀገራዊ ትርክትና በሌሎች ርዕሰ…

Read More

በክልሉ የተከሰተውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል ሁለንተናዊ ጥረት እየተደረገ ስለመሆኑ ተገለጸ

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የተከሰተውን ከፍተኛ የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል ሁለንተናዊ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል። ቋሚ ኮሚቴው በክልሉ በከፋ እና በዳውሮ ዞኖች የወባ ወረርሽኙን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት አድርጓል። ቋሚ ኮሚቴው በካፋ ዞን በገብረፃዲቅ ሻዎ ጠቅላላ ሆስፒታል፣ በጎጀብ ጤና ጣቢያ እና በሾንባ ቅጭብ ጤና…

Read More

መዲናችን ወደ ዓለም መዲናነት እያደገች ነው!

አዲስ አበባ ከአንድ ክፍለ ዘመን የተሻገረ ዕድሜ ያላት የኢትዮጵያና የአፍሪካ መዲና ናት፡፡ ከኒውዮርክ እና ጀኔቭ ቀጥሎ የዲፕማሲ ማዕከል እንደሆነች ለዓመታት ሲነገር የቆየ ሀቅ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ዓለማቀፋዊ ተሰሚነት እያደገ መምጣት፣ በሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ዘርፍ እየታየ ያለዉ መሻሻል የአፍሪካ መዲናዋን የበርካቶችን ቀልብ እንድትስብና የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማእከል እንድትሆን አስችሏታል፡፡ የመዲናዋ በኮሪደር ልማት በእጅጉ መለወጥና የመሠረተ ልማቶቿ መዘመን፣…

Read More

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ገቢራዊነት መሰረት የሚጥሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን አድርጋለች

ኢትዮጵያ የሀገር በቀል ኢኮኖሚና የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን በማድረግ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራ ገንቢ ሚና እየተጫወተች መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። 15ኛው የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የንግድ ሚኒስትሮች ጉባዔ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ ነው። የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በዚህ ወቅት፤ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የጋራ ራዕያችንን የምናሳካበት የበለጸገች…

Read More

የሆቴሎች የአገልግሎት አሰጣጥ የዘመነና ለእንግዶች ምቹና ሳቢ ሊሆኑ እንደሚገባ ተገለፀ

የፌዴራል ቱሪዝም ማሰለጠኛ ኢንስቲትዩት ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በሆቴልና ቱሪዝም ለዘርፉ አመራርና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ መስጠት ጀምሯል። የካፋ ዞን ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ነጻነት ብርሃኑ እንግዶችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የካፋ ዞን ከእናት ቡና መገኛነት ባለፈ የበርካታ መስሂቦች፣ ቅርሶችና ቱባ ባህሎች ባለቤት…

Read More