Trendings

Getenesh Gebeyehu

የቱሪዝም ሀብቶች መጠበቅ፣ለትውልድ መተላለፍ እና መጠቀም መቻል እንደለበት የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ነጋሽ ገለጹ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የባህል ፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋንታሁን ብላቴ የተመራ የፌዴራል፣ የክልልና የተለያዩ ሚዲያ አካላት ልዑካን በካፋ ዞን ጉርጉቶ የእግዜር ድልድይ የቦንጋ ብሔራዊ የቡና ሙዝዬም ጎብኝተዋል። ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ነጋሽ በጉብኝቱ በዩትና በሰሙት በጣም ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸው በዚህ ቦታ የተገኝንበት ዋና አላማ የዓለም የቱሪዝም ቀንን ምክንያቱ…

Read More

የኤች.አይ.ቪ ኤድስ ስርጭት መከላከልና መቆጣጠር ላይ የባለድርሻ ተቋማት ሚና እንዲጠናከር ተጠየቀ

በክልሉ የኤች.አይ.ቪ ኤድስ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር ላይ የባለድርሻ ተቋማትና አካላት ሚና እንዲጠናከር የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ጠይቋል። የክልሉ ጤና ቢሮ ለሴክተር መስሪያ ቤቶችና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኤች .አይ.ቪ ሜይንስትሪሚንግ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኤች.አይ.ቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መንግስቱ ካሰሪ በክልሉ 14 ሺህ የቫይረስ ተጠቂ ይገኛል…

Read More

ሰው ተኮር ተግባር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መገለጫ ነው፦አቶ አለማየሁ አለሙ

የሸካ ዞን ሴቶች ህፃናት ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ የ2016 ዓ.ም የክረምት ወራት ወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያ ፕሮግራም በማሻ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት በብልፅግና ፓርቲ ሸካ ዞን ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊና የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አለማየሁ አለሙ ሰው ተኮር ተግባር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መገለጫ መሆኑን ጠቁመው ሁሉም በትኩረት ልተገብረው ይገባል ሲሉም ገልፀዋል። የበጎ…

Read More

ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን “ህፃናት የሚሉት አላቸው እናዳምጣቸው! ” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ተገለጸ

የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልጿል ፡፡ የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ እንደገለጹት ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን የሰብዓዊ መብቶች ድንጋጌ አካል የሆነው የአለም ህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እ.ኤ.አ ኑቬምበር 20/1989 ዓ.ም በተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባዔ ፀድቆ በስራ ላይ እንዲውል…

Read More

የዘንድሮው የአለም የቱሪዝም ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለ3ኛ ጊዜ“ቱሪዝም ለሠላም ” በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ መካሄድ ጀመረ

የፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዮት ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ ባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር በዓለም 45ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ37ኛ ጊዜ እና በክልላችን ለ3ኛ ጊዜ የሚከበርው የቱሪዝም ቀን ‹‹ቱሪዝም ለሰላም›› በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የቱሪዝም አለኝታ ጥናታዊ ጽሁፍ የውይይትና የንቅናቄ መድረክ የሚሳተፉበት ከፌዴራል እና ከክልሉ ሁሉም ዞኖች የመጡ የመድረኩ ተሳታፊዎች በካፋ ባህል አዳራሽ ተገኝተዋል። በመድረኩ የክልሉ…

Read More

አደረጃጀቶች የሕዝብን የሰላምና የልማት ጥያቄ ለመመለስ ፋናወጊ ሆነው ሊንቀሳቀሱ ይገባል፦የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ክቡር አቶ ፍቃዱ ተሰማ

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት “የጠንካራ አደረጃጀት ትጋት ለአገራዊ ህልሞቻችን ስኬት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረውን የ2017 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ አጠናቋል፡፡ በመድረኩ ማጠቃለያና የስራ መመሪያ የሰጡት በሚኒስትር ማዕረግ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ክቡር አቶ ፍቃዱ ተሰማ አደረጃጀቶች ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የህዝብ ጥያቄ ለመመለስ እንዲሁም ልማትን በማረጋገጥ ሚናቸውን በመለየት እስከታችኛው የህብረተሰብ…

Read More

የምክክር ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንዲፈጠር አስተዋጽኦ አለው – የአውሮፓ ህብረት

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት እንዲፈጠር በማድረግ ገንቢ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የአውሮፓ ህብረት ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢመስበርገርን ተቀብለው አነጋግረዋል። ሚኒስትሩ የአውሮፓ ሕብረት ኢትዮጵያ በማኀበረ-ኢኮኖሚ መስኮች ለማሻሻል ለምታደርገው ጥረት ቁልፍ አጋር መሆኑን ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ከሕብረቱ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንደምትሰራና በተለይም በልማት ትብብር፣ በንግድ…

Read More

በክልሉ ያሉ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጆችን ተልዕኮን ለማስፈጸም በሚችል መልኩ ማጠናከር ይገባል፦ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ክልላዊ የክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራ የንቅናቄ መድረክ ተጠናቋል። በክህሎት መር የንቅናቄ መድረክ የተሳተፉ ባለድርሻ አካላት በነበረው ውይይት ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ አስተያየቶችን ሰጥተዋል። ተሳታፊዎች ባነሱት አስተያየት በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ብቁና ጥራት ያለው ሰልጣኝን ከማፍራት አንጻር ክፍተቶች መኖራቸውንና ይህንንም ችግር ለመቅረፍ ትኩረት አድርገው እንደሚሰሩ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳይ ቢሮ የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ምዕራፍ ሁለት ማስጀመሪያ አውደ ጥናት በቦንጋ ከተማ አካሂዷል።

አውደ ጥናቱ ላይ የተገኙት ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የ(LLRP )ፕሮጀክት በምዕራፍ አንድ ፕሮግራም በክልሉ የአርብቶ አደር አካባቢዎች ላይ ከትምህርት ቁሳቁስ አንስቶ እሰከ መሰረተ ልማት በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን ገልፀው ለ5 ወረዳዎች ለተከታታይ አምስት ዓመታት የሚውል 17 ሚለዮን 136 ሺ 666.70 ዶላር ለፕሮጀክቱ ማሳኪያ መመደቡን ተናግረዋል። ይህ ትልቅ በጀት የተመደበለት ፕሮጀክት በውጤት…

Read More

በመማር ማስተማር ሂደት የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመቅረፍ የትምህርት ስራን ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው፦ ዶ/ር ደስታ ገነሜ

በመማር ማስተማር ሂደት የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመቅረፍ የትምህርት ስራን ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቤሮ ምክትል ኃላፊ ዶ/ር ደስታ ገለጹ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከዩኒሴፍ በመተባበር ተደጋግሞ መጠቀም የሚያስችል የንጽህና መጠበቂያ ቁስ ማምረትና መጠቀም ዙሪያ ለተማሪዎች የክህሎት ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። በስልጠና መርሃ ግብር የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ም/ኃላፊ ዶ/ር…

Read More