Trendings

Getenesh Gebeyehu

ሥራ አጥ ወጣቶችን በማህበረሰብ አገልግሎት በማሳተፍ ወደ ሥራ ሽግግር ማስገባት ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ

ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬሽን ፕሮግራም ማዕከል (JHUCCP) በወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራና በማህበራዊ አገልግሎት ወደ ስራ ማሸጋገር ላይ ፕሮጀክቱ በሚዛን አማን ከተማ ስልጠና ሰጥቷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንዳሻው እንደገለፁት በሀገራችን ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች የስራ ዕድል ፈጠራ አንዱ መሆኑን ተናግረዋል። የስራ ዕድል በመፍጠር መንግስት ፣የግል ተቋማት እና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት…

Read More

ራሱን “ፋኖ” ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ ቡድንና ሸኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

ራሱን “ፋኖ” ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ ቡድንና ሸኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው። የራሴ የሚሉትንም የጣላቴ የሚሉትን በአምላክ አምሳያ የተፈጠረውን ክቡር የሰው ልጅ ህይወትን አውሬ እንኳን በማይፈጽመው መልኩ በአስከፊ ሁኔታ በሁሉም አማራጮች ይገድላሉ። ከሰሞኑ በኦሮሚያ ክልል ሰላሌ -ደራ አካባቢ ጽንፈኛው ቡድን የፈፀመው የአረመኔነት ተግባር ይህንኑ የሚያመለክት ነው። ይህ ፈጽሞ ከሰው ልጅ የማይጠበቅ አፀያፊ ድርጊት መወገዝ አለበት።…

Read More

የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብር ቢሮ በምግበ ስረዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ትብብር በካፋ ዞን፣ አዲዮ ወረዳ በኖራ የታከመ የመኸር ስንዴ ማሳ የመስክ ጉብኝት ተካሂዷል። በክልሉ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ በአርሶአደሩ ማሳና በማሰልጠኛ ተቋማት በምርምር በመታገዝ እና የተሞላ ግብዓትን በመጠቀም የተጀመረው ተግባር አበረታች ውጤት እያሳየ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ነው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…

Read More

የህዝብ ተጠቃሚነት በሁሉም ዘርፍ እንዲረጋገጥ ተቋማት የህዝብ ውክልና ስራዎችን በተገቢው ሊወጡ ይገባል ፦ምክትል አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ጸሀይ ዳርጫ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የአስፈጻሚ ተቋማት ዕቅድ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየገመገመ ነው። የህግ፤ ፍትህና መልካም አስተዳደር ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ፤ማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ፤ግብርና እና ገጠር ልማት፤ከተማና መሠረተ ልማት ዘርፍ ፤እንዲሁም በጀት፤ ፋይናንስና ኦዲት ጉዳዮች ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች ናቸው አፈጻጸሙን እየገመገሙ የሚገኙት። የክልሉ ምክር ቤት…

Read More

በ19ኛው የብሔረሰቦች ቀን በዓል የክልሉ ቱባ ባህልና መልካም እሴቶች ጎልተው እንዲወጡ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ የበዓሉን አከባበር ቅደመ ዝግጅት ስራዎችን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። የክልሉ የብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ እንደገለፁት 19ኛው በሀገር አቀፍ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ የብሔረሰቦች ህዝቦች ቀን በዓልን አስመልክቶ የብሔረሰቦች ምክር ቤት ሀገራዊ መሪ ቃሉ ላይ በቂ ግንዛቤ በመያዝ…

Read More

የገቢ ግብርን ከማሰባሰብ ባሻገር በዘርፉ የሚታየውን ህገ ወጥ አሠራርና ማጭበርበርን በመግታት የህግ ተጠያቂነት ማስፈን በቀጣይ ልዩ ትኩረት እንደሚሻ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ገቢዎች ቢሮ በግብር ህግ ማስከበር ዘርፍ የግብር ህግ ማስከበር ዳይረክቶሬት ለታክስ መረጃ አደራጅ፣ ለታክስ ህግ ተገዥነትና የስጋት ስራ አመራር ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል ። የቢሮ ምክትል ኃላፊና የግብር ህግ ማስከበር ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት በላይ በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የዘርፉ ባለሙያዎች ለዘርፉ ስራ ልዩ ትኩረት በመስጠት በግብር አሰባሰብ ላይ የሚታዩ…

Read More

ዜጎች የጡረታ መብታቸውን የሚከበርበትን አሰራር በማሻሻል በአጭር ጊዜ መብታቸውን የሚያስከብሩበት ሁኔታ ማመቻቸቱን የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አስታወቀ

በኢፌዴሪ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የጅማ ድስትሪክት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ መክሯል። በምክክሩ መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንዳሻው ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደሩ ሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግንኙነቶችን በመፍጠር ከመንግስት የተሰጠውን ተልዕኮ እየፈጸመ ይገኛል ብለዋል። በዚህም በአሰሪና ሰራተኞች መካከል ጤናማ የስራ ግንኙነት…

Read More

የህገመንግሰት እና ለፌራልዝም አስተሳሰብ እንዲጎለብት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል፦ አቶ መቱ አኩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት 19ኛው የኢትዮጵያ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ ህብረ ብሔራዊ የፌዴራልዝም ሥርዓት በኢትዮጵያ፣ ተግዳሮቶችና የመፍትሔ ሀሳቦች ላይ ለባለድርሻ አካላት በቦንጋ ከተማ ስልጠና ተሰጥቷል። የክልሉ የብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ መቱ አኩ በስልጠናው መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የስልጠናው ዋና ዓላማ ህብረ ብሔራዊ ፌዴራልዝም ሥርዓት…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ነው።

በመድረኩ ላይ የተገኙት የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፤ በመድረኩ ባለፉት 3 ወራት በፓርቲው የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት በስፋት የሚገመገሙ መሆኑን ጠቁመዋል። በመድረኩ በፓርቲ ደረጃ ላሉ አደረጃጀቶች የተሰጡ ሥልጠናዎች አጠቃላይ ሁኔታ ምን እንደሚመስልም የሚዳሰስ ይሆናል ነው ያሉት። በመቀጠል ፓርቲው ያዘጋጀው የአመራር ልማት ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ውይይት በማድረግ እንዲዳብር ይደረጋል ብለዋል። ረቂቅ ፖሊሲው ጠንካራ ፓርቲ፣ ጠንካራ…

Read More

የስራ ዕድል ፈጠራ ላይ ውጤታማ ለመሆን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ

የቤንች ሸኮ ዞን ሥራ ክህሎት ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ የ2017 የ4 ወራት ተግባር አፈፃፀም ግምገማና የክህሎት መር የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን በመክፈቻ ንግግራቸው እንዳሉት እንደ ሀገር ከአለንበት ድህነት ሊያወጣ የሚችለውን የክህሎት መር እንዲሆን ፖሊሲና ስትራቴጂ ወጥቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። በክህሎት መር ለወጣቶች ስራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚ ከማድረግ…

Read More