Trendings

Getenesh Gebeyehu

ኮሚሽኑ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አጀንዳዎችን በይፋ ተረከበ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ጀምሮ በሁለት ምዕራፎች ሲያከናውን የነበረውን የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ዛሬ አጠናቋል። በሂደቱም በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በአጀንዳ ሀሳቦቻቸው ላይ ውይይት ሲያደርጉ ቆይተው አጀንዳዎቻቸውን ለይተው ለኮሚሽኑ አስረክበዋል፡፡ ኮሚሽኑ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ ባከናወነው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከክልሉ ሁሉም መዋቅሮች…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የምክክር መድረክ ባለድርሻ አካላት አጀንዳዎቻቸውን እያደራጁ ነው፡፡

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የምክክር መድረክ ባለድርሻ አካላት አጀንዳዎቻቸውን እያደራጁ ነው፡፡ የክልሉ ባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ ትላንት ሐሙስ ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም በቦንጋ ከተማ በካፋ ባህል አደራሽ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ከ1ሺ 100 በላይ የሚሆኑ ባለድርሻ አካላት ሲሆኑ ወኪሎቹ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከመንግስት አካላት፣ ከወረዳ ማህብረሰብ…

Read More

የተጀመረው ሀገራዊ ምክክሩ በሀገር ደረጃ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በምክክር ለመፍታት ይጠቅማል፡- የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲና ማህበራት ተወካዮች

የተጀመረው ሀገራዊ ምክክሩ በሀገር ደረጃ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በምክክር ለመፍታት የሚጠቅም መሆኑን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲና ማህበራት ተወካዮች ተናገሩ። የደቡብ ምዕራብ ክልል ፖሊቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን አየለ ሀገራዊ ምክክሩ የሀሳብ የበላይነት ለማረጋገጥ የተፈጠሩ ችግሮችን በውይይትና በምክክር መፍታት ጠቃሚ መሆኑን ገልፀዋል፡፡…

Read More

በገቢ አሰባሰብና በታክስ አስተዳደር አዋጆች ህግን በማስከበር ዙሪያ የሚከሰቱ ማነቆዎችን ለመፍታት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ትኩረት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የታክስ ጥናት ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ በክልሉ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 34/2016፣ በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 36/2016 እንዲሁም በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቀጥር 1341/2016 ላይ ለዞን የገቢ ተቋም አመራሮችና ለዘርፉ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ ሲሰጥ የነበረው የስልጠና መድረክ ተጠናቋል ። በስልጠናው ማጠቃለያ መልዕክት ያስተላለፉት አቶ ፀደቀ ከፍታው የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የታክስ ጥናት…

Read More

በክልሉ ያለውን እምቅ የግብርና አቅም በተሻለ መልኩ ለመጠቀም የባለድርሻ አካላት ድጋፍ መጠናከር እንዳለበት ተጠየቀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በክልሉ ያለውን እምቅ የግብርና አቅም በተሻለ መልኩ ለመጠቀም የሚስችል የመካከለኛ ዘመን ስትራቴጂካዊ እቅድ ዝግጅት ላይ ለባለድርሻ አካላት በሚዛን አማን ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታመነ በቀለ በስልጠናው መግቢያ ባደረጉት ንግግር በክልሉ ያለውን እምቅ የግብርና አቅም በተሻለ መልኩ ለመጠቀም…

Read More

በኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራው ልዑክ ከኢንተርፖል ኃላፊዎች ጋር መከረ

በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራው ልዑክ ከኢንተርፖል ኃላፊዎችና የተለያዩ ሀገራት የፖሊስ ተቋማት ኃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ በእንግሊዝ ስኮትላንድ 92ኛው የኢንተርፖል ጠቅላላ ጉባዔ እየተካሄደ ሲሆን፥ በጉባዔው እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ የሁለትዮሽ ውይይቶችን ከተለያዩ ኃላፊዎች ጋር አድርጓል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሸነር ጀነራል ከኢንተርፖል ፕሬዚዳንት ሜጀር ጀነራል አህመድ ናስርና በአሁኑ ጉባዔ አዲስ ከተመረጡት ዋና ፀሃፊ ቫልዴዚ ኡርኪዛ…

Read More

ረሃብን መዋጋት የጋራ ምላሽን ይሻል ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ረሃብን መዋጋት የጋራ ምላሽን ይሻል ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤የ”ከረሃብ ነፃ ዓለም” ጉባኤን ስናጠናቅቅ እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ውይይቶች የተሳኩ ይሆኑ ዘንድ አስተዋፅዖ ያበረከቱትን ተሳታፊዎች ከልብ አመሰግናለሁ ብለዋል፡፡ በመልዕክታቸው ረሃብን መዋጋት የጋራ ምላሽን ይሻል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለዚህም ለምግብ ዋስትና የሚሆን የዓለም አቀፍ ድጋፍ አቅርቦት፣ድንበር ዘለል የሆነ…

Read More

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ቢግ ዊን ፊላንትሮፒ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ዛሬ ተፈራርመዋል

የመግባቢያ ሰምምነቱን የተፈራረሙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና የቢግ ዊን ፊላንትሮፒ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ከሰተብርሃን አድማሱ ናቸው። የመግባቢያ ስምምነቱ ለሚኒስቴሩ ራዕይ ስኬታማነት ለፕሮጀክቶች ቴክኒካል ድጋፍና ክትትል ለማድረግ እንዲሁም የአፈጻጸም አቅምን ማጎልበት ዓላማ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል። በጨርቃ ጨርቅ፣ በእርሻ ውጤቶች፣በቆዳ፣ በኬሚካል እና ኮንስትራክሽን፣ በቴክኖሎጂ፣ በፋርማሲ ውጤቶች የስራ ዕድል መፍጠር የስምምነቱ አንድ አካል ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር…

Read More

በክልሉ የግብርና ልማት ስራዎችን የሚደግፍ (PACT) ፕሮግራም ለባለድርሻ አካላት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ተሳትፏዊ ግብርና ለአየር ንብረት ሽግግር በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃል PACT ፕሮግራም ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሚዛን ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ፕሮግራሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በክልሉ በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረጉን የገለጹት በክልሉ ግብርና ቢሮ የተሳትፏዊ ግብርና ለአየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ታመነ ተስፋዬ አሁን ላይ ወደ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የባለድርሻ አካላት አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር መድረክ ተጀመረ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለባለድርሻ አካላት ያዘጋጀው አጀንዳ የማሰባሰብ እና ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተወካዮች መረጣ መድረክ ተጀምሯል። ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በመድረኩ ባስተላለፉት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት የፖለቲካ፣ የማህበራዊ እና የኢኮኖሚ ችግር እንዳለባት ጠቁመው ይህንን ችግር በምክክርና በውይይት ፈተን ወደ ፊት ማራመድ አለብን ሲሉ…

Read More