Trendings

Getenesh Gebeyehu

በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት የአገልግሎት አቅርቦት ሙሉ በሙሉ ተመልሷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት የተደረሰባቸው ነጥቦች ሙሉ በሙሉ እየተተገበሩ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ በተለይ የስምምነቱ ዋነኛ ነጥብ የነበረው የመሰረተ ልማት አቅርቦት ጥያቄን መመለስ መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡ በዚህም የመሰረተ ልማት አገልግሎቶች፣ የጊዜያዊ አስተዳደር መንግስት የማቋቋም ጥያቄ እና የተፈናቀሉትን የመመለስ ስራዎች ሙሉ በሙሉ እየተተገበሩ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በራያ፣ በፀለምት እና ሌሎችም አካባቢዎች ተፈናቃዮችን የመመለስ ስራ…

Read More

የኑሮ ውድነትን በተመለከተ

“የኑሮ ውድነት የበርካታ ሀገራት ፈተና ሆኖ ቀጥሏል፡፡በአንዳንድ ሀገራት ከ60 በመቶ በላይ የደረሰ የዋጋ ንረት እየተመዘገበ ነው፡፡ በኢትዮጵያም የኑሮ ውድነት ጫናን ለመቀነስ መንግስት በርካታ ኢንሸቲቮችን ቀርጾ እየሰራ ነው፡፡ በተለይ የሌማት ትሩፋት የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት ከፍተኛ ሚና እያበረከተ ይገኛል፡፡ምርታማነትን ማሻሻልም ሌላኛው ስራ ነው፡፡ በዘንድሮው ዓመት ከዓለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጻር ከ100 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ብልጫ ያለው ምርት መሰብሰብ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ ዋና ዋና ነጥብ‼️

በኢኮኖሚ ጉዳዮች 🔴 ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋ በዓለም አቀፍ በተከታታይ በሚያደርሱብን ቀውስ ውስጥ ነው ያለነው፤ 🔴 በቅርብና በሩቅ ያለው ቀውስ ወደ እኛ ሲመጣ የኢኮኖሚ ጉዞውን አተካች አድርጎብናል፤ 🔴 የለውጡ መንግስት በተለየ የገጠሙን ተግዳሮቶች ነበሩ፤ አንደኛው የወረስነው እዳ ነው፤ 🔴 መሮጥ በሚገባን ልክ ለመሮጥ ፈተና የጋረጠብን ቢሆንም፤ ከፈተናዎች ውስጥ እድልን ፈልቅቆ የማውጣት በተቀየረ የአሰራርና የስራ ባህል…

Read More

መንግሥት የዋጋ ንረትን በአንድ ዓመት ውስጥ ከ30 በመቶ ወደ 23 በመቶ ዝቅ ማድረግ ችሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት በጀመራቸው እርምጃዎች የዋጋ ንረትን በአንድ ዓመት ውስጥ ከ30 በመቶ ወደ 23 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት 36ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ። በዚህም…

Read More

ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ትልቋ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ሳቢ አገር ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ አሁንም በምስራቅ አፍሪካ ትልቋ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ሳቢ አገር ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ላቀረበላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሸ፤ ሃገሪቱ ከለውጡ በፊት 19 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ስትገኝ እንደነበርና ከለውጥ በኋላ 23 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማመንጨት መቻሉን ተናግረዋል። በበጀት ዓመቱም 3 ቢሊዮን ዶላር…

Read More

ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በዩጋንዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በዩጋንዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ጉብኝቱ እየተካሔደ ያለው በዩጋንዳ የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም እና የፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የመጀመሪያ ልጅ በሆኑት ጄኔራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት ነው፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ እና የልዑካን ቡድናቸው ዩጋንዳ ኢንቴቤ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በዩጋንዳ ምድር ኃይል ኮማንደር ሌተናል…

Read More

የአየር ንብረት ለውጥን ዓለም አቀፍ ተፅዕኖ ለመከላከልና ለመቋቋም የጋራ ጥረትና ትብብርን ማጠናከር እንደሚገባ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) ተናገሩ።

የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኦየስ ግሎባል ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ግሎባል ሲቲዝን ፕላስ 2024 የተሰኘው የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው በአየር ንብረት ለውጥ፣ በሰላምና ግጭት አፈታት እንዲሁም በሌሎች በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ዛሬና ነገ የሚካሄድ ይሆናል። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር)፤ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር የአየር ንብረት ለውጥ ዓለም አቀፍ ፈተና…

Read More

አባትና ልጁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮች

አባትም ልጅም የአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮች ናቸው። ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ) ዩኒቨርሲቲው ያፈራቸው ምሁራን። ሁለቱም የከፍተኛ ትምህርት ህይወታቸውን በዚሁ አንጋፋው ዩኒቨርሲቲያችን ጀምረው በሞያቸው ዩኒቨርሲቲያችንን እያገለገሉና ተተኪ ምሁራንን እያፈሩ የሚገኙ ፕሮፌሰሮች ናቸው ሲል ይገልጻቸዋል ዩኒቨርሲቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ። ፕሮፌሰር ባዬ ይማም 44 ዓመታትን እንዲሁም ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ ደግሞ 15…

Read More

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተወያዩ

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰቱ አደጋዎችን ለመከላከል በትብብር ለመስራት ተወያይተዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከአዘርባጃንን ልዑካን ቡድን ጋር በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርሱ ጉዳቶችን በዘላቂነት ለመከላከል ተቀራርበው መሰራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል። አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ቀዳሚ አጀንዳ አድርጋ እየሰራች እንደሆነ ገለጸው፤ በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ…

Read More